Skip to content

Columnist Abe Tokichaw fled Ethiopia

Abe TokichawAbebe Tola, one of the most prominent columnist and {www:satirist} in Ethiopia, was forced to leave his country this week. Abebe, who uses the pen name Abe Tokichaw, told AddisNeger that he didn’t even have the chance to say goodbye to his family before fleeing to escape an imminent arrest. The following is a brief interview with AddisNeger:

አዲስ ነገር፡- በድንገት አገርህን ለቀህ ለመውጣት ምክንያትህ ምንድን ነው?
አበበ ፡- ባለፉት ስድስት ወራት በይፋ ከመንግስት ጋር እንድተባበር ሲወተውተኝ እና ሲከታተለኝ የነበረው የደኅንነት ሰው በእኔ ተስፋ መቁረጡንና እኔን እስር ቤት ለመወርወር መወሰኑን ነገረኝ፡፡ በዚህም ምክንያት ቤተሰቤን ሳልሰናበት በድንገት አገሬን ለመልቀቅ ተገድጃለሁ፡፡ ያው “ከመግባት መውጣት” ይሻላል ብዬ ነው

አዲስ ነገር፡- ከመንግሥት ጋር በምን መልኩ እንድትተባበር ነበር ደኅንነቱ ይወተውቱህ የነበረው ?
አበበ ፡- ግልጽ የሆነ ነገር የለም ነገር ግን “Double agent ሆነህ ከእኛ ጋር” ስራ ይልኝ ነበር፡፡

አዲስ ነገር ፡- አቤ እዚህ ላይ ግልፅ አድርገው፤ ለሌላ አካል የደኅንነት ስራ ትሰራለህ ብለው ይጠረጥሩህ ነበር
አበበ ፡- መጠርጠር ብቻ ሳይሆን መረጃም አለን ብለውኛል፡፡ ይሁንና እኔ ከጸሐፊነት ውጪ ሌላ የፖለቲካ አጀንዳ የለኝም፡፡ ስሰራ የነበረውም ለመንግሥት የሚጠቅም እንደነበር ነው የማምነው፡፡ እጽፋልሁ፡፡ በጽሑፌም የታችኛውን ኅብረተሰብ ሮሮ አሰማለሁ፡፡ ይህንንም ነው ለመንግሥት ይጠቅማል የምልህ እንጂ የማንም ኤጀንት አይደለሁም፤ የመሆን ፍላጎትም የለኝም፡፡

አዲስ ነገር ፡- በቅርቡ በአሸባሪነት ከተፈረጁት ሰዎች ጋር ካለህ የስራ ግንኙነትና ቅርርብ አንፃር የደረሰብህ ተፅእኖ አለ?
አበበ ፡- በአሽባሪነት ከተፈረጁት ጋዜጠኞች ጋር መገናኘት ቀርቶ ቤተስቦቻቸውን መጠየቅ ፈታኝ ነው፡፡ ይሁንና የሚደርስብኝን የመፈረጅ አደጋ ችላ በማለት በተደጋጋሚ ታሳሪዎቹንም ሆነ ቤተሰቦቻቸውን እጠይቅ ነበር፡፡

አዲስ ነገር፦ የስደትን የመጀመሪያ ቀኖች ከባድነት ስለምንረዳ ከዚህ በላይ አንጠይቅህም። እንኳን ደኅና መጣህ፤ ሥራህን ከስደት እንድትቀጥል እንመኛለን። የሚፈልጉት ዝምታህን ነው፤ ዝምታህን አትስጣቸው።

One thought on “Columnist Abe Tokichaw fled Ethiopia

  1. He was wanted for uncovering the real reason behind the Tigray Cultural Bands car accident which killed and injured many of the band members. According to his findings Yes alcohol was a factor in that sad accident of the Tigray Cultural Band but it was not the driver that was consuming the alcohol.
    The story he was unable to publish and caused him to flee the country was that a fight broke out within band members while driving to Sudan for a concert nd the driver was physically unable to control the car because of the fight. The fight got started by other band memebrs that were drinking not the driver . The driver was commended by the survivors for saving their their lifes .He personally was not drinking as he was the designated driver and also he did everything in his power to minimize the scale of the accident .For some reason this minor story about some Tigray musicians that were traveling to Sudan most likely to sing for Ethiopian United Nations peace keeping officers stationed in Sudan has life threatening consequences in Ethiopia.

Leave a Reply