Ato Andargachew Tsige is considered to be one of the brightest and the most visionary politicians we have today. In this 13-page article (in Amharic) he talks about his observations of the Kinijit movement in the past two years and makes recommendations on the direction the party needs to take in order to succeed.
የዲሞክራሲ ግንባታ ፈተናዎች በዲያስፖራ
ከአንዳርጋቸው ጽጌ
ትልቁን የነጻነትና የዲሞክራሲ ክንፍ አጥልቀው እንደ ንስር አሞራ በወያኔ አናት ላይ መብረር እየቻሉ በኋላ ቀር ባህል ተተብትበው እንቅስቃሴውን እንደብል እየበሉ ለመኖር የሚፈልጉ ግለሰቦችን ትርጉምና ቦታ አሳጥተን በብዙሀን ተሳትፎ ላይ የተመሠረተ ዲሞክራሲ እንገነባለን። ጥቂት ግለሰቦች ሲያኮርፉ፤ ሲቆጡና ሲከፉ የሚፈርስና የሚጠፋ ድርጅት መሆን እንደሌለበት ማረጋገጥ መቻል አለብን… ለመቀጠል እዚህ ይጫኑ (click here to continue reading)
Ato Andargachew Tsige is considered to be one of the brightest and the most visionary politicians we have today. In this 13-page article (in Amharic) he talks about his observations of the Kinijit movement in the past two years and makes recommendations on the direction the party needs to take in order to succeed.
የዲሞክራሲ ግንባታ ፈተናዎች በዲያስፖራ
ከአንዳርጋቸው ጽጌ
ትልቁን የነጻነትና የዲሞክራሲ ክንፍ አጥልቀው እንደ ንስር አሞራ በወያኔ አናት ላይ መብረር እየቻሉ በኋላ ቀር ባህል ተተብትበው እንቅስቃሴውን እንደብል እየበሉ ለመኖር የሚፈልጉ ግለሰቦችን ትርጉምና ቦታ አሳጥተን በብዙሀን ተሳትፎ ላይ የተመሠረተ ዲሞክራሲ እንገነባለን። ጥቂት ግለሰቦች ሲያኮርፉ፤ ሲቆጡና ሲከፉ የሚፈርስና የሚጠፋ ድርጅት መሆን እንደሌለበት ማረጋገጥ መቻል አለብን… ለመቀጠል እዚህ ይጫኑ (click here to continue reading)
(The Associated Press) ADDIS ABABA, Ethiopia: The Great Ethiopia Run has been postponed because of unspecified security concerns ahead of next month’s millennium celebrations.
The 10-kilometer (6.2-mile) race, which draws 30,000 runners and is organized by distance great Haile Gebrselassie, had been scheduled for Sept. 9 — three days before Ethiopia rings in the third millennium. The race was moved to November.
“It’s really, really very hard to accept,” Gebrselassie said Thursday. “But what can we do? Our top priority is the safety of the people, nothing else.”
More in Amharic:
‘ታላቁ ሩጫ’ ተላለፈ
ታላቁ ሩጫ ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ በርካታ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች በሩጫው ላይ ሢሳተፉ ይስተዋሉ ነበር፡፡ በተለይ በ1999 ዓ.ም ሕዳር ወር ላይ በተደረገው ሩጫ ‹‹የታሰሩት ይፈቱ›› በሚል መሪ መፈክር ተሳታፊው ተቃውሞውን ያሰማበት ሆኖ ነበር ያለፈው፡፡ እንደ ዝግጅቱ አስተባባሪዎች ገለጻ ታላቁ ሩጫ መደረግ የነበረበት ልክ በዓመቱ ቢሆንም የሚሌኒየሙን በዐል ድምቀት ይሰጠዋል በሚል በጳጉሜ 4 መዘጋጀቱን ከወራት በፊት አዘጋጆቹ አስታውቀው ነበር፡፡ በዚህም መሰረት ከ30 ሺህ በላይ ተሳታፊዎችን መዝግበው መሮጫ ቲሸርት አድለዋል፡፡ ለአንድ ተሳታፊም 40 የኢትዮጵያ ብር አስከፍለዋል፡፡ ለሚመለከተው የመንግስት አካል አስታውቀዋል፡፡
የታላቁ ሩጫ አዘጋጅ አትሌት ኀይሌ ገ/ስላሴ በዛሬው እለት ለጋዜጠኞች እንደገለጸው እስከትላንት ድረስ የሚያውቀው ታላቁ ሩጫ አለመሰረዙን ነው፡፡ ነገር ግን በትናንትናው ለት በቃል እንደተነገረው ከጸጥታ ጋር በተያያዘ በመስቀል አደባባይ ይዘጋጅ የነበረው ታላቁ ሩጫ መጀመሪያ ይደረግበት ወደነበረው ሕዳር ወር ይተላለፍ መባሉን ነው፡፡
አያይዞ እንደገለጸው ለዚህ ዝግጅት ከኢትዮጵያ ውጭ ያሉ በርካታ አትሌቶች መጋበዛቸውንና በርካታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይሳተፉ እንደነበር ነው፡፡
መንግስት ጸጥታውን ለመጠበቅ በሚል ሚሌኒየሙን በማስመልከት የሚደረጉ ህዝብን ሊያሳትፉ ይችላሉ ተብለው የሚገመቱ ዝግጅቶችን (እነ አልሙዲ ከሚያዘጋጁት በስተቀር) በሙሉ እንዲሰረዝ አድርጉዋል፡፡
አንዳንድ አስተያየት ሰጪዎች ስልጣን ላይ ያለ መንግስት የጸጥታ ችግር ካለበት ይቆጣጠራል እንጂ በፍርሃት አይሰርዝም ሲሉ ይናገራሉ፡፡
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ከተጀመረ አራት አመታት ያስቆጠረ ሲሆን መነሻውና መድረሻው መስቀል አደባባይ የሆነ 10 ኪ.ሜ ሩጫ ነው፡፡ በዚህ ሩጫ እስከ 30 ሺህ የሚገመት ሰው የሚሳተፍ ሲሆን ባለፈው በተደረገው ሩጫ ሕዝቡ የቅንጅት አመራሮች እንዲፈቱ የጠየቀበት፣ ለኢኃዲግ ያለውን ጥላቻ ያሳየበት ነበር፡፡
(The Associated Press) ADDIS ABABA, Ethiopia: The Great Ethiopia Run has been postponed because of unspecified security concerns ahead of next month’s millennium celebrations.
The 10-kilometer (6.2-mile) race, which draws 30,000 runners and is organized by distance great Haile Gebrselassie, had been scheduled for Sept. 9 — three days before Ethiopia rings in the third millennium. The race was moved to November.
“It’s really, really very hard to accept,” Gebrselassie said Thursday. “But what can we do? Our top priority is the safety of the people, nothing else.”
More in Amharic:
‘ታላቁ ሩጫ’ ተላለፈ
ታላቁ ሩጫ ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ በርካታ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች በሩጫው ላይ ሢሳተፉ ይስተዋሉ ነበር፡፡ በተለይ በ1999 ዓ.ም ሕዳር ወር ላይ በተደረገው ሩጫ ‹‹የታሰሩት ይፈቱ›› በሚል መሪ መፈክር ተሳታፊው ተቃውሞውን ያሰማበት ሆኖ ነበር ያለፈው፡፡ እንደ ዝግጅቱ አስተባባሪዎች ገለጻ ታላቁ ሩጫ መደረግ የነበረበት ልክ በዓመቱ ቢሆንም የሚሌኒየሙን በዐል ድምቀት ይሰጠዋል በሚል በጳጉሜ 4 መዘጋጀቱን ከወራት በፊት አዘጋጆቹ አስታውቀው ነበር፡፡ በዚህም መሰረት ከ30 ሺህ በላይ ተሳታፊዎችን መዝግበው መሮጫ ቲሸርት አድለዋል፡፡ ለአንድ ተሳታፊም 40 የኢትዮጵያ ብር አስከፍለዋል፡፡ ለሚመለከተው የመንግስት አካል አስታውቀዋል፡፡
የታላቁ ሩጫ አዘጋጅ አትሌት ኀይሌ ገ/ስላሴ በዛሬው እለት ለጋዜጠኞች እንደገለጸው እስከትላንት ድረስ የሚያውቀው ታላቁ ሩጫ አለመሰረዙን ነው፡፡ ነገር ግን በትናንትናው ለት በቃል እንደተነገረው ከጸጥታ ጋር በተያያዘ በመስቀል አደባባይ ይዘጋጅ የነበረው ታላቁ ሩጫ መጀመሪያ ይደረግበት ወደነበረው ሕዳር ወር ይተላለፍ መባሉን ነው፡፡
አያይዞ እንደገለጸው ለዚህ ዝግጅት ከኢትዮጵያ ውጭ ያሉ በርካታ አትሌቶች መጋበዛቸውንና በርካታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይሳተፉ እንደነበር ነው፡፡
መንግስት ጸጥታውን ለመጠበቅ በሚል ሚሌኒየሙን በማስመልከት የሚደረጉ ህዝብን ሊያሳትፉ ይችላሉ ተብለው የሚገመቱ ዝግጅቶችን (እነ አልሙዲ ከሚያዘጋጁት በስተቀር) በሙሉ እንዲሰረዝ አድርጉዋል፡፡
አንዳንድ አስተያየት ሰጪዎች ስልጣን ላይ ያለ መንግስት የጸጥታ ችግር ካለበት ይቆጣጠራል እንጂ በፍርሃት አይሰርዝም ሲሉ ይናገራሉ፡፡
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ከተጀመረ አራት አመታት ያስቆጠረ ሲሆን መነሻውና መድረሻው መስቀል አደባባይ የሆነ 10 ኪ.ሜ ሩጫ ነው፡፡ በዚህ ሩጫ እስከ 30 ሺህ የሚገመት ሰው የሚሳተፍ ሲሆን ባለፈው በተደረገው ሩጫ ሕዝቡ የቅንጅት አመራሮች እንዲፈቱ የጠየቀበት፣ ለኢኃዲግ ያለውን ጥላቻ ያሳየበት ነበር፡፡
(Aftenposten) Ethiopia’s decision to expel six of nine Norwegian diplomats from the country means Ethiopia will lose around NOK 30 million in Norwegian development aid.
“This isn’t a punishment, but a consequence of the fact that so many people at the Norwegian Embassy are being kicked out,” Foreign Minister Jonas Gahr Støre told newspaper Aftenposten. That will leave a staffing shortage at the embassy, that will hinder its ability to handle foreign aid.
One of the diplomats’ most important jobs involved monitoring the use of aid funds that are sent through the embassy. The total amounts to around NOK 100 million (about USD 16 million) this year alone.
With only three diplomats left on the embassy staff, capacity to handle aid funding is sharply reduced, and the aid itself will be reduced as well.
Most of the aid Norway extends to Ethiopia is channeled through the United Nations, and it won’t be affected. Norway donated a total of NOK 268 million to Ethiopia last year.
Støre wouldn’t say exactly what led to the expulsion, noting only that “we need to go through our experience.” He expects to meet his Ethiopian counterpart in New York next month, at the US General Assembly.