Skip to content

Ethiopia

Woyanne generals complain about Somalia’s new PM

MOGADISHU, Somalia Jan 29 (Garowe Online) – Ethiopia’s Woyanne’s top military commanders serving in Somalia have dispatched a letter to the country’s interim president, Abdullahi Yusuf Ahmed, expressing their dissatisfaction with the policies of new Prime Minister Nur “Adde” Hassan Hussein, confidential sources tell Garowe Online.

The exact contents of the letter have not been independently verified yet, but government sources in Mogadishu and Baidoa privately confirmed the existence of the letter.

The Ethiopian Woyanne generals expressed their displeasure with the way Prime Minister Nur Adde is running his new government, said reliable sources with first-hand knowledge of the letter.

The letter was also sent to Ethiopian Prime Minister dictator Meles Zenawi, President Yusuf’s main backer.

The generals’ central argument in the letter is that the Prime Minister makes decisions without consulting Ethiopian Woyanne army commanders based in the capital Mogadishu, the sources said.

Prime Minister Nur Adde is “not as expected” and that the army commanders “cannot work with him,” the Ethiopian Woyanne commanders complained.

Sources close to the Prime Minister confirmed to Garowe Online that he is aware of the letter, but declined further comment concerning its exact contents.

Since his arrival in Mogadishu last week, Prime Minister Nur Adde has refused to meet with top Ethiopian Woyanne commander Gen. Gabre, according to a Cabinet source who did not wish to be named in print.

Ethiopian Prime Minister Dictator Zenawi is largely believed to have personally hand-picked former Prime Minister Ali Mohamed Gedi, who resigned last October under Ethiopian pressure following a serious rift with President Yusuf.

የቅንጅት ስራዎች በእቅዳቸው መሰረት እየተካሄዱ ነው

የቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ፓርቲ የስራ አስፈጻሚ አባላት በትናንትናው እለት ሊያካሂዱ የነበረውን ወሳኝ ጉባኤ አስተባባሪዎቹን በማሰርና ወከባ በመፈጸም የትግሉን አቅጣጫ መቀየር እንደማይቻል አንድ የአመራር አባል ለዜና አገልግሎቱ ገለጹ፡፡

በፓርቲው ፕሮግራም መሰረት የስራ አስፈጻሚ ቡድኑ እስከ ረቡዕ ባሉት ጊዜያት አስፈላጊዎቹን ቅድመ ዝግጅቶች በማጠናቀቅ ፓርቲውን ህጋዊ በማድረጉ ሂደት ላይ በዚህ ሳምንት መጨረሻ ወደ ምርጫ ቦርድ የመሄድ እቅድ እንደነበር የአመራር አባሉ ጠቁመዋል፡፡ይሁንና ድርጅታዊ ስራዎች እንዳይከናወኑ ለማደናቀፍ ባለመ እንቅስቃሴ ሁለቱን የፓርቲውን አባላት ያለምንም ህጋዊ መሰረት ፖሊስ አስሮ መፍታቱ የትግሉን አቅጣጫ ለማስቀየርና ግለሰቦችንም ስጋት ውስጥ ለመክተት ቢሆንም ምንም ለውጥ እንደማያመጣና እቅዶቹ በተያዘላቸው ጊዜ ውስጥ እንደሚጠናቁ ገልጸዋል፡፡

አባሉ ጨምረው እንደገለጹት ወያኔ የሚፈልገው ለውጥ ማምጣት የሚችለው ሃይል ከስምና ስያሜ ጋር በተያያዘ በመወዛገብ ዋንኛውን የትግሉን ግብ ችላ እንዲል የማድረግ ተራ ጨዋታ ቢሆንም ያለፉ ስህተቶችን በማረም ህዝቡ የሚፈልገውን ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ቆርጠው መነሳታቸውን በመጠቆም አገር ወዳድ የሆነ ሁሉ በትግሉ ተሳታፊ እንደሚሆን ያላቸውን እምነት ገልጸዋል፡፡

የእነ አቶ አባይነህ ጉባኤ በአሉባልታ ተጠናቀቀ

በቀድሞው የመኢአድ ቢሮ የሚገኙትና ከቅንጅት ህገ ደንብ ውጭ የአቶ ሀይሉ ሻውል ወኪል ሆነው በተሾሙት በአቶ አባይነህ ብርሃኑ የሚመሩት አባላት ደጋፊዎቻቸውን ለማነጋገር በተዘዋወሩባቸው ክልሎች ያጋጠሟቸውን ጉዳዮች አስመልክቶ በዛሬው እለት በጽ/ቤቱ የቃል ሪፖርት ማቅረባቸውን የውስጥ ምንጮች ለዜና አገልግሎቱ ገለጹ፡፡

ደጋፊዎቻቸውን የማነጋገር ተልእኮ ተሰጥቷቸው በተለያዩ ክልሎች የተጓዙት እነዚህ አባላት ያጋጠሟቸውን ችግሮች ሲገልጹ በዋንኛነት ያነሱት በፕሬዝዳንቱ ታግደዋል የተባሉት የአመራር አባላት ጉዳይ እንደነበር ገልጸዋል፡፡ ከወቅቱ አስቸጋሪነት የተነሳ ደጋፊዎችን ማነጋገር ብቻውን እንኳ ፈታኝ የነበረ ቢሆንም በአንድነት ትግሉን የሚመሩ አባላትን አግጃለሁ ማለቱ አብዛኛውን ደጋፊ ያስቆጣና ለገዢው ፓርቲ ያልታሰበ (አንድ የደሴ ነዋሪ አባባል) ሀይሉ ሻውል ለወያኔ ያቀረቡት የሚሌኒየም ስጦታ ነው በማለት ተችተውት እንደነበር አንድ ልኡክ በቅሬታ አንስተዋል:: ይህም ዋንኛው ልኡካኑን በየደረሱበት በተጠየቅ የሞገተ ጉዳይ እንደነበር የቃል ሪፖርቱን ያቀረቡት አባላት ሳይሸሽጉ ተናግረዋል፡፡

የኢትዮጵያ ህዝብ እስካሁን ሊገታ ባልቻለ ወከባና እንግልት ውስጥ የገባበትን ትግል በቀድሞው የመኢአድ ቢሮ በመመሸግና ሊቀ መንበራቸውን ስጋት ውስጥ የሚከቱ የተሳሳቱ መረጃዎች በማቅረብ ስሜታዊውንና እንዴት የቅንጅት መሪ ሆነው ተመረጡ የሚል ጥያቄ በህዝቡ አእምሮ የፈጠሩትን ሀይሉ ሻውልን የሚጠቀሙባቸው የአቶ አባይነህ ቡድኖች ሪፖርቱ እንዲሰማ ያደረጉበት ዋንኛ ምክንያት በሩቅ ርቀት በመሾምና በመሻር ላይ ያሉትን ፕሬዝዳንት አስፈቅደው ጠቅላላ ጉባኤ እንዲጠራ ለማድረግ መሆኑን ምንጮቻችን ገልጸዋል፡፡

ጉባኤው ሲጀመር ስርአት ያለው ስብሰባ የመሰለ ቢሆንም በወ/ት ብርቱካን የሚመራው የስራ አስፈጻሚ ቡድን ሲነሳ ግን በጣም አስገራሚ ወደሚባል አሉባልታና ምክንያታዊ ወዳልሆኑ ዘለፋዎች በመግባት ረዥም ሰአታትን አሳልፈዋል፡፡