Skip to content

Ethiopia’s fake patriarch send his goons after bishops

Addis Ababa, Ethiopia — It is reported that last night several unknown individuals have attacked at least three bishops of the Ethiopian Orthodox church who are thought to be opponents of the fake patriarch of Ethiopia, Aba Gebremedhin (formerly known as Aba Paulos), who was installed by the Woyanne tribal regime.

According to the Amharic online journal, Deje Selam, those who were attacked include Abune Fanuel, Abune Qerlos and Abune Epifanios.

Read more at Deje Selam. Click here.


ዛሬ ረቡዕ ከምሽቱ አራት ሰዓት ጀምሮ በአካባቢው ያለውን የመብራት መጥፋት ተገን ያደረጉ ሰዎች በብፁዓን አባቶች ላይ አደጋ መጣላቸው ተሰማ።

የደጀ ሰላም ምንጮች እንደተናገሩት ከምሽቱ 4 ሰዓት እስከ 5 ሰዓት ባለፈው ጊዜ ማንነታቸው ለጊዜው ያልታወቀ ሰዎች የብፁዓን አባቶችን መኖሪያ በመደብደብ፣ በር ገንጥሎ በመግባት አደጋ ማድረሳቸው ሲታወቅ ይህ ዜና በተጠናቀረበት ወቅት አባቶች ላይ የደረሰው አደጋ ምን እንደሆነ፣ የተጎዱትስ አባቶች ምን እንደገጠማቸው አልታወቀም። ምንጮቻችን እንደተናገሩት ብፁዕ አቡነ ኤጲፋንዮስ ሳይሆኑ አይቀሩም፣ ሲጮሁና “አድኑኝ” ሲሉ ተሰምተዋል ተብሏል።

ፓትርያርኩን በመቃወሙ ዘርፍ ስብሰባዎችን ሲመሩ የሰነበቱት የብፁዕ አቡነ ቄርሎስ መኖሪያ በር ከተሰበረ በሁዋላ ብፁዕነታቸው የመኝታ ቤታቸውን በር ቆልፈው ከአደጋው አምልጠዋል ተብሏል። ማንነታቸውን ለጊዜው ያላወቅነው አንድ አባት ግን ችግር ሳይደርስባቸው አልቀረም። እኚሁ አባት “ብፁዕ አቡነ ኤጲፋንዮስ ናቸው፤ ታፍነው ሳይወሰዱ አልቀሩም” ሲሉ ምንጮቻችን ጥቆማ ሰጥተዋል። ይህንኑ ያወቁ የፌዴራል ፖሊስ አባላት ወደ ጠቅላይ ቤተ ክህነት መግባታቸውም ታውቋል።

በሌላም በኩል ከጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ውጪ ቃሊቲ አካባቢ ባለው መኖሪያቸው የሚኖሩት ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል የጥቃቱ ኢላማ የነበሩ ሲሆን አደጋ ጣዮቹ በራቸውን በተደጋጋሚ ከደበደቡ በሁዋላ፣ በጥበቃ ሠራተኞቻቸው መኖር ከአደጋው አምልጠዋል ተብሏል። ብፁዕነታቸውም ወደ ፖሊስ ዘንድ በመሄድ ቃላቸውን ሰጥተው ተመልሰዋል።

የዛሬው አደጋ ኢላማ የሆኑት አባቶች የፓትርያርኩ ተቃዋሚዎችና በዛሬው ስብሰባ ላይ ጠንካራ ሐሳብ የሰነዘሩት ናቸው ተብሏል። ነገሩ በርግጥም በተባለው መልኩ ተፈጽሞ ከሆነ ቤተ ክርስቲያን ታላቅ አደጋ ላይ የመሆኗ የመጨረሻ ምልክት ይሆናል ማለት ነው።

አባቶች አካላዊ ጉዳት እንዳልደረሰባቸው ታወቀ

(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 16/2009)

ረቡዕ ከምሽቱ አራት ሰዓት ጀምሮ በአካባቢው ያለውን የመብራት መጥፋት ተገን ያደረጉ ሰዎች በብፁዓን አባቶች ላይ አደጋ ለመጣል በተደረገው ሙከራ ከንብረት ውድመትና አባቶችን ከማጎሳቆል ባለፈ አካላዊ ጉዳት በሚያደርስ መልኩ አደጋ የደረሰበት አባት እንደሌለ ታወቀ።

ብዙ የጥበቃ ሠራተኞች በሚተራመሱበት የቤተ ክህነት ግቢ ውስጥ በሚገኘው የብፁዓን አበው መኖሪያ ሕንጻ ላይ በተሰነዘረው በዚህ አደጋ የቅዱስ ሲኖዶስ መብት አስጠባቂነቱን ስብሰባ በመምራት ላይ የሚገኙት የብፁዕ አቡነ ቄርሎስ ቤት በሮች ከተሰባበሩ በሁዋላ እርሳቸው ግን በእግዚአብሔር ቸርነት ሲተርፉ በተመሳሳይ መልኩም የብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ ቤት በር ተሰባብሯል ተብሏል።

ከሌሎቹ በተለየ የብፁዕ አቡነ ቄርሎስ ቤት ለአደጋ የተጋለጠበት ምክንያት የአባቶች ፊርማ ያረፈበት ቃለ ጉባዔ እርሳቸው ዘንድ ስለሚገኝ ሊሆን እንደሚችል ምንጮቻችን አብራርተዋል። ከርሳቸው በተጨማሪ ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ ለተወሰነ ጊዜ “ታፍነው፣ ማስፈራሪያና ዛቻ” ደርሶባቸው ተለቀዋል የተባለ ሲሆን ሌሎች ምንጮች በበኩላቸው ምንም እንዳልደረሰባቸው ይናገራሉ።

ይህ ሁሉ ሲሆን የግቢው የጥበቃ ክፍል ምን ይሠራ እንደነበር፣ የት እንደነበር ገና ምርመራ ያስፈልገዋል። አደጋውና በር- ሰበራው ለጆሮም ለዓይንም የማይሰወር፣ እንኳን የጥበቃ ሠራተኞች ራሳቸው ፓትርያርኩም ሊሰሙት የሚችሉት እንደሆነ ተገልጿል። አባቶች ስለ ቤተ ክርስቲያን ያላቸውን አቋም በመግለጻቸው ብቻ ጥበቃ ሊደረግላቸው ሲገባ ለአደጋ በሚጋለጡበት ሁኔታ መተዋቸው የተደፈረችው ቤተ ክርስቲያን መሆኗን ያሳያል ተብሏል። አደጋው መድረሱን ያወቁ አንድ አባት ለጥበቃ ሰዎች ቢናገሩም የሚደርስ ሰው አለመገኘቱ ሲታወቅ መንግሥት በእምነት ደረጃ የሃይማኖት አባቶች፣ በዜግነት ደረጃ አረጋውያን የሆኑ አቅመ ደካማ ዜጎቹን ለመጠበቅ አለመቻሉ አነጋግሯል።

ዛሬ ጠዋት አባቶች በአካል በተገናኙበት ወቅት ስለ ጤንነታቸውና ስለ አጠቃላዩ ሁኔታ ሲነጋገሩ መታየታቸው ታውቋል። በዚህ የመንፈስ መረበሽና የሴኪዉሪቲ እጦት መንፈስ ምን ዓይነት ስብሰባ ሊያኪያሂዱ እንደሚችሉ ብዙዎችን ግራ አጋብቷል። በዚህ ወንጀል ውስጥ ሊሳተፉና ሊመሩ የሚችሉ እነማን ሊሆኑ ይችላሉ የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ የራሳቸውን መላምት የሚሰጡ ምንጮቻችን እንደሚናገሩት በፓትርያርኩ መሪነት እርሳቸውን ተገን አድርገው የሚንቀሳቀሱት ማፊያ ቡድኖች፣ በተለይም የእጅጋየሁ በየነና የቅዱስነታቸው የወንድም ልጅ የሆነው የያሬድ ጋሻ ጃግሬዎች ሳይሆኑ አልቀሩም ይላሉ። ሌሎችም በበኩላቸው መንግሥት የሚጫወተው ድራማ ወይም በቁልቢ ብር የተገዙ የደህንነት ሠራተኞች የሚሰሩት ሕገ ወጥ ድርጊት ይሆናል ሲሉ ግምታቸውን ይናገራሉ።

በትናንት ረቡዕ ስብሰባ ፓትርያርኩ “ሕገ ቤተ ክርስቲያን የምትሉትን አልቀበልም፣ የማንም ዱርዬ የሠራው ነው፣ … ሲኖዶሱ ተጠሪነቱ ለፓትርያርኩ ነው” የሚለው ክርክራቸው ከከሸፈ ወዲህ በትልቅ የተስፋ መቁረጥ ሁኔታ ላይ ይገኛሉ። ነገሩ በዚህ ካለቀ ችግር ውስጥ የሚገባው የፓትርያርኩና የማፊያዉ ቡድን ወደ ጥቃት የተሸጋገረው ለዚህ ሳይሆን አይቀርም ተብሎ ተገምቷል። ሲኖዶሱ በመንግሥት ባለሥልጣናት አሸማጋይነት የጀመረው ስብሰባ ዛሬም ቀጥሎ በአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ሊቀ ጳጳስ በብፁዕ አቡነ ሳሙኤል እግድና በሌሎች አጀንዳዎች ዙሪያ ለመነጋገር ቀጠሮ ነበረው።

7 thoughts on “Ethiopia’s fake patriarch send his goons after bishops

  1. The so called Patriarch killed the Orthodox Church by reducing its followers from 50% of the population in 1994 to 43% in 2007. Why would anybody follow this guy?

  2. The Arab Muslims would like to see the debacle of the Ethiopian Orthodox Tewahido Church that has been the indispensable instrument for the unity of the Ethiopian Kingdom.

    The recent attacks against some of the Ethiopian Orthodox Tewahido Church bishops must be orchestrated by the Ethiopian Arab Muslims who want to see the complete destruction of Christianity in Ethiopia and the rise of Islam in its place.

    I have heard Muslims intoxicated by the Saudi Arabia oil money have been burning Christian Churches in the South and beating up and killing the Christians. In those areas where the majorities are Muslims, the Christians worship God with fear that the Arab Muslims may attack them at any time, burn their Churches, and confiscate their properties.

    The attacking of bishops is unheard of in the Ethiopian Orthodox Tewahido Church history. Who were the attackers of those Ethiopian bishops, and what were their motives when they planned and then attacked these unarmed men of God – the 3 bishops – Abune Fanuel, Abune Qerlos and Abune Epifanios? If the Attackers were indeed Arab Muslims, then their motives are clear – to declare Islam as the only religion of the Ethiopian people.

    On the other hand, if the attackers were hired by Aba Paulos with the blessings of Meles and his wife Azeb Mesfin, the motive is not that much clear because the three of them, Meles, Azeb, and Aba Paulos are followers of the Ethiopian Orthodox Tewahido Church. Why do they have to attack their own Church leaders?

    Or Meles may have ordered his death squad to terrorize these Ethiopian bishops for he might have been told that the bishops had preached the Gospel according to St. Luke, Chapter 3:10-14 on the previous Sunday and the massage they preached upon was: ‘What should we do then?’ The crowd asked. John answered to the crowd, to the tax collector, and to the soldiers: “The man with two tonics should share with him who has none, and the one who has food should do the same; don’t collect any more than you are required to; don’t extort money and don’t accuse people falsely—be content with your pay” respectively.

    The words “share, don’t collect any more than you are required to, don’t extort money, don’t accuse people falsely, be content with your pay” may have ignited fire and created confusion in the minds of Meles, Azeb Mesfin, and Aba Paulos who have never sheltered and clothed the poor, who has always collected money excessively from the Ethiopian peasants, who are used to extort money and have never been satisfied with their pay. So, it is possible preaching John’s message to the crowd, to the tax collector and to the soldiers is an ecclesiastical dangerous politics against the interests of Aba Paulos and the Woyanne government.

    Therefore, disturbed and almost sleepless by a sermon of this kind, Meles and Aba Paulos might have sent their gangs to kidnap or beat up the bishops who told the crowd the true behaviors of Meles and his followers. At this time we have no concrete evidence that supports our assertions which are based on the intentions of the Muslim Arabs to destroy Christianity in Ethiopia and of the Woyanne government to rob the country and to accuse people falsely.

  3. I think we orthodox Christians should be concerned. I agree with the above comment. It is well-planned psychological war on the believers to lose their trust on the church. For Aba Paulos it is selfish short-term goal to stay on power. The people of Tigray and some of the opportunist should stop buying the cheap propaganda from Aba Paulos and start stand for the truth. God allow something like this to happen for a reason, may be it will be a turning point for our church. We are loosing believers in millions when every new religion and Islam growing in alarming number. This is what we need to do in Addis next Sunday we need to send a message to these leaders of our church by walking from every corner to Meskel Square.

  4. The real picture of Aba Diablos is out now.
    Could any one believe head of Ethiopian Orthodox church
    is leader of a mafia group.
    I don’t agree with the comment of Getu who tried to paint
    our neighbor Arabs to put their hand in this ugly episode.

    They lived as good neighbors for thousand of years with Ethiopia.
    Yes. they don’t need Christians in the area. However, their
    system of diminishing Christianity in that region is being handled in a very delicate way through their million er agents who reside in Addis Ababa since the kingdom of Woyane reigns.

Leave a Reply