Skip to content

Archive

Ato Gebremedhin erects statue for himself

Aba Paulos statueAto Gebremedhin (formerly Aba Paulos, also commonly knows as Aba Diabilos), who claims to be the patriarch of Ethiopia,  has just erected a massive statue for himself in the center of Ethiopia’s capital Addis Ababa. Aba Diabilos builds statue for himself — like Saddam Hussein — while ancient Ethiopian monasteries and churches are currently falling apart due to lack of funds. This is indeed one of the saddest moments in the history of Ethiopian Orthodox Church.

The following is a commentary regarding the statue and other developments in the Church.

መንፈስ ቅዱስን ካሳዘኑ፥ ቅድስናን ከጣሉ ተሳዳቢዎች ጋር መወያየት አይጠቅምም

በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሪዮስ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ለሚመራው በሰደት ላይ ለሚገኘው ሕጋዊው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን (ኢት.ኦር.ተዋ.ቤተክርስቲያን) ቅዱስ ሲኖዶስ ምንም እንኳ ቀኖናና ህገ ቤተክርስቲያን በመጣሱና ቤተክርስቲያኗ በአምባገነናዊ የመንፈስ ድቀት በተጎናጸፉ ዘረኛ ቤተክርስቲያኗ መሪ ቤተክርስቲያኗ በካህናቷ በምዕመናኗ ላይ እየተሰራ ያለውን ግፍ አስቀድማችሁ ያወገዛችሁ ብትሆኑም ምናልባት ቀኖና ጣሾች በንስሃ ተመልሰው ልብ ገዝተው ቤተክርስቲያኗ ወደቀደመችበት የአንድነትና የፍቅር መንፈስ ተመልሳ ህገ ቤተክርስቲያን ሊጠበቅና የቀደመ ቦታዋን ትይዛለች በሚል ቅን የእውነት እምነት “ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ እነሆ መልካም ነው፣ እነሆም ያማረ ነው ከራስ እስከ ጢም እንደሚፈስ እስከ አሮን ቂም በልብሱ መደረቢያ እንደሚወርድ ሽቱ ነው። በጽዮን ተራሮች እንደሚወርድ እንደ አርምኒኤም ጠል ነው። በዚያ እግዚያብሔር በረከቱን ሕይወትንም እስከ ዘላለም አዟልና” መዝሙር 132 በሚለው መሪ የእግዚያብሔር ቃል በህብረት በፍቅር ከወንድሞች ጋር ተቀምጦ ለመወያየት ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ስለ ቤተክርስቲያን አንደነት ስትሉ ሰሞኑን ከጁላይ 24, 2010 ወዘተ… ጀመሮ ባሉት ቀናት ለውይይት ለመቀመጥ ተዘጋጅታችኋል።

አዎ እርቅ ያስፈልጋል የናፈቀንና የራቀብን ነገር ነው። ሆኖም ሰሞኑን አምባገነኑ በክህደት እባጭ በሞት አፋፍ የሚገኙት የቤተክርስቲያኗ የውድቀትና የድቀት ምልክት አባ ጳውሎስ ጭራሽ የምን ቀኖና ቤተክርስቲያን፥ የፈለኩትን ከማድረግ የሚያስቆመኝ የለም በሚል የቤተክርስቲያኒቷ ዋይታ እንዲጨምር፥ መሸከም እስኪያቅታት፥ እስከሚጨንቃት፥ ወደማትወጣበት አዘቅት በመጣል ህገ ቤተክርስቲያኗን በመጣል የክርስቶስ በሆነችው ቤተክርስቲያናችን ላይ ቀልድ፣ ኢ-ኦርቶዶክሳዊ ትምህርት ንስጥሮሱ አባ ጳሎስ ምንም እንኳ በስራቸው ከሞቱ የቆዩ ቢሆንም “ከሞትኩ ቆይቻለሁ፥ እናንተ ግን አይገባችሁም፣ ለኔ ከመስገድ በቀር” በሚል የንስጥሮሱ አባ ጳውሎስ መታሰቢያ ጣኦት ሐምሌ 4 ቀን 2002 ዓ.ም. በቦሌ አቆሙ። አይ ድፍረት!!!

አባ ንስጥሮስ ጳውሎስ ቀደም ብሎ ከሎስ አንጀለስ ጀምሮ የተወገዙ ቢሆንም ህይወታቸው በጨለማ ተጋርዶ በዚህ ቀደሙ ሳይፀፀቱበት ዛሬም ቀኖና ቤተክርስቲያንን በመጣስ በቤተክርስቲያን ትምህርት፣ ታሪክና ትውፊት የሌለ “በላይ በሰማይ፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውሃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ የተቀረፀውን ምስል ለአንተ አታድርግ ዘፀአት 20፡ 4-5” የሚለውን በመተላለፍ፣ የኦርየንታል አብያተክርስቲያናትን ትውፊት በድፍረት በመጣስ አስደንጋጭ ክህደት ስለሆነና የቤተክርስቲኡኗን መፅሃፍት የእውነት ምስክርነት የሚፃረር በመሆኑ፣ ትንሳዔ ሙታንን የሚያስረሳ ነውረና ስራ በመስራት ላይ ካሉት ከጣኦቱ ከንስጥሮሱ አባ ጳውሎስ ጋር በግል የምታደርጉትን “የእርቅ” ውይይት ከቤተክርስቲያኗ የወደፊት ትክክለኛ ጉዞ አንፃር በመመርመር ከንስጥሮሱ አባ ጵውሎስ የግል ግጥር ሰራተኞች ጋር የምታደርጉትን ውይይት በመሰረዝና በመገናናኛ ብዙሃን በማሳወቅ አዲስ አበባ የሚገኘው ቅዱስ ሲኖዲስ ልብ ገዝቶ ሁሉንም የሚወክሉ አምኖበት ወስኖ በመለያየት ቁንጮነትና መሰሪነት በስድብና ከክፉ ባሕርያቸው አድራጎታቸው ከማይጠረጠሩት ተወካይ ብፁአን አባቶች ጋር ታደርጉት ዘንድ እናሳስባለን። አዲስ አበባ የሚገኘው ቅዱስ ሲኖዶስ ሳይመክርበት ከሚመጡት አራት ሰዎች ውስጥ፤

1. አባ ገሪማ የአባ ንስጥሮስ ጳውሎስ እምባ ጠባቂ፥ የመለያየቱ ዋና መሪና ተዋናይ፥ ዛሬም የእርቁ ተቃዋሚ በፓትሪያርክ ላይ ፓትሪያርክ መሾሙን ቀኖና ቤተክርስቲያን መጣሱን የሚደግፉ የጥቅም ሰው ስለመሆናቸው ከዚህ በፊት ለ ቪ.ኦ.ኤ. የሰጡት ቃለ ምልልስ ስላለን በጊዜው በአየር ላይ እናውለዋለን።

2. ሌላው የግል ቅጥረኛ፥ ሰይፈ ይሁዳ ብንለው ይቀላል፥ መቀራረብ እንዳይኖር ብፁዓን አባቶች ላይ ጸያፍ ዘለፋና ቤተክርስቲያንን በማዋረድ በየሬዲዮ የተሳደባቸው መረጃዎች በእጃችን ላይ ይገኛሉ።

3. ንቡረዕድ ኤሊያስ የአባ ንስጥሮስ ጳውሎስ እንባ ጠባቂ ተላላኪ።

4. ብጹዕ አቡነ አትናቲዮስ እውነተኛ አባት በመሆናቸው ለእርሳቸው ያለንን ፍቅርና የመንፈስ ልጅነት ዛሬም በፅናት እንገልፃለንና ልክ ብጹዕ አቡነ አትናቲዮስን የመሳሰሉ ብጹአን አባቶች ጋር አዲስ አበባ የሚገኘው ቅዱስ ሲኖዶስ መክሮበት ብታደርጉ ይሻላልና (የአዲስ አበባው ቅዱስ ሲኖዶስ መጀመሪያ ከራሱ ጋር መታረቅ ይኖርበታል)።

አሁን ለውይይት ከተላኩት ሶስቱ መንፈስ ቅዱስን ካሳዘኑ ቅድስናን የጣሉ ተሳዳቢዎች ለቤተክርስቲያኗ ተለያይታ እንድትኖር መዘውር ከሚዘውሩት ጋር ውይይት ማድረግ የማይጠቅምና በአባ ንስጥሮስ ጳውሎስ ጭምብል የተላኩ “ብለን ነበር፣ እምቢ አሉ” የሚለውን የተለመደ ቅጥፈት ከማለት ያለፈ ለቀኖናና ህገ ቤተክርስቲያን መጠበቅ የሚፈይደው አንዳችም ጉዳይ ስለሌለ ለሌላ ጊዜ ብታስተላልፉት የምዕመንነት ምክራችንን እንለግሳለን።

“ዕርቁ፥ ጠቡ በአባ እከሌና በአባ እከሌ መካከል የተደረገ እጅ የማጨባበጥ ተግባር ሳይሆን ቀኖና ህገ ቤተክርስቲያንን የመጣስና የማቃለል፥ መንፈስ ቅዱስን የማሳዘን ተግባር ነውና የተፈፀመው” ግልፅ ሊሆንና ዛሬ ላለንበት የኢት.ኦር.ተዋ.ቤተክርስቲያን ጉስቁልናና ውርደት ተጠያቂነት ነውና በሁሉም ዘንድ ተወዳችነትና ተፈላጊነት ያላቸው የአዲስ አበባው ቅዱስ ሲኖዶስ አምኖበት ብፅዓን አባቶች ተወክለው ሲመጡ እንደሚደረግ ሆኖ የእርቁ በር ክፍት ቢሆን የተሻለ ነው።

ነፍሳቸውን ይማርልንና አለቃ አያሌው ታምሩ በአንድ ወቅት “ግለሰቡ አባ ንስጥሮ ጳውሎስ ቀኖና ቤተክርስቲያንን የሚፃረሩ የካቶሊክ እምነት አራማጅ ናቸው” በማለት አውግዘዋቸው በመቃብሬም እንዳይገኙ ብለው ነበር። እነሆ በገሃድ ታየ። ጣኦቱ ቤል ንስጥሮ ጳውሎስ ቦሌ ላይ ቆመ። ታዲያ ተዋህዶ ምን ትጠብቃለች? አለን የምትሉትስ የአዲስ አበባ ቅዱስ ሲኖዶስ አባላትስ ምን ትላላችሁ? ወይ ፍርሃት! ወይ አሳምኑን፥ ወይ እናሳምናሁ። አሁን የቦሩ ሜዳን ታሪክ መድገም እንሻለን። መቼም ከጣኦት ጋር ህብረት እንደማይኖራችሁ እርግጠኛ ከመሆን ጋር፡፡ ቸር ይግጠመን።

አምላካችን እግዚያብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ!
ከፀሐዩ ደመቀ፥ ለንደን

Charlatan preacher takes over Maryland’s MedhaneAlem Church

Memher Zebene, the charlatan preacher who has been causing havoc at the MedhaneAlem Ethiopian Orthodox Church in Maryland, has finally succeeded this Sunday in taking over the church.

In the period leading up to Sunday’s vote, Zebene and friends have waged an aggressive “election campaign” like a politician. In their dirty campaign, one of the tactics they used was to intimidate and chase away several long time members of the church.

In the first place, the election it self is illegal since according to a long standing Ethiopian Orthodox Church rule, a new head of church cannot be chosen while incumbent head is alive. MedhaneAlem Church’s head is sick but still alive. To Zebene and his cult-like group of blind followers the church’s rule is meaningless.

Even after such a dirty campaign full of intimidation, where the church’s membership has dwindled down to less than 300, he has received only 190 votes. Many have decided not to participate in the illegal voting and 69 voted against him. With this many long time members of the church opposing him, Zebene cannot be a legitimate head of the church even if the voting is legal. If he has any semblance of integrity and care for the church’s well-being, he would not have dragged it through such ugly fight.

But as I stated in the past, Zebene is not a religious leader. He is a vainglorious cult leader and a thug who has no respect for Ethiopian Orthodox Church traditions and the Church’s elders and scholars.

His rude behavior toward elder church members, fellow preachers, as well as any one who questions him is appalling. A couple of years ago he even threatened to physically attack Addis Dimts Radio host Abebe Belew while he was on air.

In teaching the Bible, he some times makes up his own story. One time while preaching he said Ethiopia’s Queen Saba spoke with King Solomon in Amharic.

There are close to a hundred Ethiopian church in North America. All most all of them are providing needed spiritual service to their members with little or no controversy. These churches are being led by great, selfless Ethiopians who have no interest in profiting from the churches they are elected to lead. Unfortunately there are a couple of church such as MedhaneAlem of Maryland who are being hijacked by charlatans.

Memher Zebene’s vanity

By Elias Kifle

Ethiopian Orthodox Church preacher Memher Zebene is once again causing havoc inside the Medhanialem Church in Maryland by turning members against each other so that he can overthrow the elected board members and make the church his personal property.

Most Ethiopian churches in the Diaspora are fulfilling the spiritual need of Ethiopians and providing essential services to our community quietly and with little or no controversy. In this regard, the St. Mary Ethiopian Orthodox Church in Atlanta is a great role model.

But in some church that are infiltrated by individuals like Zebene, there is always chaos. Recently, at a Dallas church, a church official had called police officers on church members who spoke out against the way the board conducts. The police officers entered the church — without taking off their shoes — and removed individuals whom the officials wanted to silence. This has occurred after the church board was taken over through shenanigans.

Memher Zenebe is trying to do the same thing at the Medhanialem Church that has served the Washington Metro Area for over a decade.

The problem started when the Board hired and brought Zenebe from Ethiopia to teach Bible. His hip hop style of preaching gained him popularity — mainly among the young members — and he soon managed to get himself selected to the Board. He has also accumulated a great deal of personal wealth since he arrived in the Washington DC area. A few years ago, he went to Addis Ababa to get married at a lavish wedding party where Woyanne cade Ato Gebremedhin (formerly Aba Paulos), who claims to be the Patriarch of Ethiopian Orthodox Church, was invited.

Memher Zebene’s recent actions, his endless squabbles with church elders and board members, his power struggle to take over the church all point to the conclusion that he is serving not the church but himself — he is after fame (vainglory), wealth and power over others. It is said that vanity is Devil’s favorite sin.

Click here to read a recent article posted about Zenebe for more information.