Skip to content

German Radio airs public opinion on Aba Diabilos statue

Aba PaulosTagay Gebremedhin (aka Aba Diabilos), who claims to be the patriarch in Ethiopia, has erected a bronze statue for himself in Addis Ababa at the cost of 3 million birr. It is reported that the Gun-totting, self-proclaimed patriarch is planning to erect more statues of himself inside Ethiopian church compounds in Kenya, South Africa and Israel. Deutsche Welle Radio has been gathering public opinion on Gebremedhin’s statue. Listen below:

38 thoughts on “German Radio airs public opinion on Aba Diabilos statue

  1. አቤቱ ጌታችን መድሃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ሆይ ቤተ ክርስቲያናችንን ታደጋት ተለመናትም-: እባክህ እኛንም ይቅር በለን በሃጢያት ተለውሰናልና-: አቤቱ መድሃኒታችን ሆይ ሃገራችን የሚመራት ሰው አጣች -:ቤተ ክርስቲያናችንም የሚመራት ሰው አጣች ምን እናድርግ? ፈተናችን በዛ ተሰቃየን -: ሁሉም ፍቅረ ነዋይ አበዛ-: እባክህ ተለመነን:: ግማሾቻችን ተሰደደን -: በአለም ሁሉ እንደ ዘር ተበተንን -: የአሟሟታችን አለማማር-: አለመስማማታችን መብዛቱ:- አለመተማመናችን ና አለመታመናችን ምብዛቱ-: እንቅልፋችንን የምያሳጣን አለማዊ ጥፋት የሆነ:- እራሳችንን ያጣን-: ያለ አቅማችን የምንኖር-: ሃገር ውስጥ ለቀሩት ጥሩ ምሳሌ ያልሆንን-: ከሃገራችን ህዝብ አብራክ መውጣታችንን የዘነጋን እክይ ተግባር ያበዛን ለልጆቻችን ምን እንደምንሰራ በኩራት ለመናገር የማንደፍር-: እግዚኦ ተለመነን እራሳችንን አጣን እባክህ መብራት ሁነን ጨለመብን -:ታወርን ሃገራችን የህፍረት መንጋ በዛባት-: ትእቢት አበዛን-: ዘፈን አበዛን-: መብላት መጠጣት አበዛን-: ቤትህ መዘበቻ -:መነገጃ ሆነች-: ውለታ መክፈያ ሆነች-: እባክህ ልብ ሰጠን …. በ እመቤታችን ድንግል ማርያም ስም ተለመነን አሜን …ይቀጥላል

  2. He knows that the only chance to have his statue erected is under Woyanne. Why not take the advantage. Then, destroying this same statue will bring contradiction later between his few supporters and the rest. He is planting future problems!!!

  3. Meharene Indeed!!!
    everyone needs to repeat and say this prayer Meharene Please continue…for once we need to stop all the complaining and blaming and just pray!

  4. Elias plays a key role in disgracing those peoples who trying to empower themselves. We can imagine how it is embarrassing for them whenever they read this news!

  5. some ethnic blined guys were saying Ethiopian hate this evil patriarch because his is Tigre. The fact remains this is an ordinary shifta, have no sprituality in him.

    Let us fight not only for your country but also for your traditional and holy religion.

  6. This is the worst hipocratic,egotism, stupied act in the history of Ethiopian Orthodox Tewahido Church.

    1.A preson who ordered to kill Abba Fekdeselasie in Sent Stephanos church
    2.A preson who senached 6million birr from the church.
    3.A preson who blinded by segergation ethnic group.
    4.A preson who took power out of Church rul
    5.Apreson put Aleka Ayalew Tamru house areset to death with no pention.
    6. A preson who love revange .
    How how can he force people to call him the holy of holy?

  7. ere please folks, Who do we think we are to call a person “Diabilos”…ere please please we all are sinners like “Diabilos”….and we shouldnot call names….others…..We just need to pray not about this issue but about everything happening worlwide.

    Elias K- answer to the lobbyist regarding your issues rather than writing trash .

  8. TO ETHIOPIAN REVIEW EDITORS:

    YOU HAVE NO RESPECT, YOU CALL HIM “ABA DIABILOS” and You are saying he did something WRONG. WHO ARE YOU TO JUDGE?? First clean Your language , you are the diabilos not him, and then start your criticism !!!
    ASAFARRIWOCH

  9. Be Amazed
    Be Dazzled
    Be Ashamed

    All simultaneously. There is no words to express the Woyane beasts power flaunting over our people. Ethiopians have become the lowest of the low, the weakest of the weak, and the most conquered of the vanquished. This ought to be the moment to draw the line, and say no to such abuse and such disrespect.

  10. Aba Dabilos has the right to erect his devil statue as long as Weyane is around. The people of Ethiopia have every right to bring it down when the right time and government come. Till then let him enjoy his evil statu. Even the statue was erected in Dedebit, we will find it bring it down. It is a matter of time.

  11. Elias,
    Good work up dating.
    —-
    German Radio,
    Reasonably, supporting statements.

    Indeed Abune Petros is most likely the only piety who had a statue and that was after his death. It was deservingly for sacrificing himself for his country not to give in to fascist Italy.

    What in the world close to that had this priest accomplished? What kind of ignorance/arrogance is this that gets decided by two individuals with out the involvement and council of the rest of the clergy and others.

  12. @12 & @13 what are you doing here?? do not interfer in our matter here. Human being or person who at least understand level of “sin” is at least in track of righteaous since he/she knows that something unclean is going on that need to be cleaned by prayer/facing to Creato. But out of this rule is only Satan or Diablos. We call the Satan as Satan or Diablos though we are sinners! Diablos is diablos as it does not totally have a belief of “come-back” to normal path through prayer or good deeds. Aba Diablos is the right name, granted by Elias..

  13. It shows how the Ethiopian Tewahdo Orthodox church became a collection of Weyane group. He need somebody to teach him about what a religon leader do for the people who follows him. It’s a shame and hard to believe a person who is alive erected his statue for himself. or may be he think he is dead already? He will be so perfect if he has his gun instead of the cross.

  14. DIABILOS IS THE NAME GRANTED BY ELIAS

    I CONSENT TO IT

    HOW ABOUT THE DIABILOS [REAL SATAN] HIMSELF

    I DO NOT THINK SO BECAUSE SATAN HIMSELF THINKS [ FOR SURE] ABA GMEDHIN IS MOR DEVILISH [DIABILOS] THAN STAN HIMSELF.

    ABA GEBRE MEDHIN = GOD FATHER OF SATAN

    WHEN ABA GEBRE MEDHIN CALLS HIMSELF AND DISGUISES HIMSELF AS SAINT THEN THE REAL SATAN COULD TRY TO ACT LIKEWISE.

  15. Here we go people!!
    I lost hope on this patriarch when he lies about AAU students in 2001.
    I don’t know what the Christian people is doing?

    Let some one let him off the people’s shoulder.

    Gene bizu yabesachenal…

  16. ETHIOPIANS BACK IN OLD DAY ,THEY FOUGHT FOR THEIR BELIF,IT IS SHAME FOR ALL GOD LOVING PEOPLE OF ETHIOPIA.I WILL NEVER GO TO THAT CURCHE NOR DONATE MONEY TO ABA DEABILOSE SENODOSE CURCHES.

  17. If you take the race and political issue out of this, then what is the big deal? Who are you to give comments from Europe and USA?

    But the point isn’t what he did or what happened, the issue is what is his tribe. Personally i don’t like what has happened, but i don’t think that hurts any one unless you have an issue with his race (which i believe some of you have)

  18. Molla you don’t know what you are talking about or you are the supporter of the Diablos guy. Who said where is from? people are talking about what he have done and what he is doing to the ETOC. This is the big problem bringing about “his tribe” Molla you might be one of them but ask weyane about “tribe” not about the people who are sad about all of this.

  19. like the GOOD BOOK the BIBLE says believe without work is dead. when a spiritual leader is not leading a spiritual life for GOD and for the people it leads that is evil.
    and ato G/Medhin is DIABLOS incarnate today in our church of MAMA ETHIOPIA there for people of knowledge wake up like the profit ESAYAS say ed my people perish because of luck of knowledge.

  20. አዋጅ! ጆሮ ያለው ይስማ

    ወያኔ አገራችንን በየአቅጣጫው እያጠፋ ነው:: ሀይማኖታችንን ከሀገር ቤት አልፎ በውጭም ሲያጋጭና ሲበትን ከርሟል:: የወያኔ ካድሬዎች ሀይማኖት የላቸውም ድሮም ሆነ አሁን ቤተክርስቲያናትን ሲዘርፉና ሲያንቋሽሹ እንደነበረ ማስረጃውን ከትግራይ ህዝብ የበለጠ የሚያውቀው የለም::

    ይሄን አረመኔ ቡድን ጳጳስ አድርጎ ካስቀመጣቸው ጀምሮ እደግፋለሁ እከተላለሁ የሚል ማንኛውም ግለሰብ የኢትዮጵያ ጠላት እንደሆነ እንገንዘብ::

    እንደፋሽስት ቄስ መስሎ አማኝ መስለው የሚሰልሉና ወገን የሚያጋጩን ካድሬዎች ሀይማኖታችንን ሊያጠፉ አገራችንን ሊበትኑ የተነሱ ቡድንኖችና ግለሰቦችን እንወቅ:: ፎተግራፋቸው በየሚዲያው ይለጠፍ :: የዘረፉት ገንዘብ ይፋ ይውጣ: የተደበቁበት ቦታና ሴራቸው ይጋለጥ::

    ጦርነት ካወጁብን ቆይቷል እንቅልፋችንን ተኝተን አቤት ማለት ይቁም ዘመቻ ይጀመር::

    ሀላፊነታችንን እንወ ጣ

  21. በእውነት አዋጅ አስፈላጊ ነው:: ሃገራችን ተወራለች ወገኖቻችን እይተሰደዱ ነው:: በሃገር ቤት ያሉ ንግድ ሰራና የግል ስራ ላይ ያሉ ወገኖቻችን ነግ በኔ ሳይሉ ከወያኔ ጋር ሸብረብ ሲሉ ከርመው ንብረታቸው በግብር ሲጨናነቅ ለቤተሰብ ውርደት ከማምጣት እያሉ ብዙዎች ህይወታቸውን እያጥፉ ነው:: ወገኖች አጠገባችን ሰው ንብ ሲነድፈው አካባቢውን ማጽዳት ይኖርብናል:: ዝም ካልን እንነደፋለን:: እንነሳ ሃገራችን ትጠራናለች:: ቤተ ክርስቲያናችን እየተበዘበዘች ነው:: ሴት ልጆችቻችን በየ አረብ ሃገር እየሄዱ ሰው መሆናችሀውን እየጠሉ ነው እየተገደሉ ነው:: እስከመቸ በአባቶቻችን ስራ እየኮራን በሌላ በኩል እየፈራን ኢትዮጵያዊነታችን ለችርቻሮ ሲቀርብ ዝም እንላለን ? እስከመቸ ለሆዳችን እናድራለን? ሃገራችን ውስጥ ህግ ያለም በማፊያ ነው የምትገዛው : ታዲያ ሃገር ቤት እየሄድን ቤት ከማፊያ ሰንገዛ ከረመን ሰንቶቻችን ነን በውክልና ለገዛ ቤተሰቦቻችን የሰጠነውን ቤት የተዘረፍን? አንማርም? አይበቃንም?ህግ ቢኖር አይመለስልንም? አሁን ደሞ አሻራ ፈርሙ እያሉ ሰውን እያንገላቱት ነው ::የት ሃገር ነው ይህ አይነት ጉድ የተሰራው ?ኢትዮጵያ አባቱ ዳኛ ልጁ ቀማኛ የሆነባት ሃገር ሆናለች:: ከአሁን ወዲያ በኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የተሰገስጉትን ካድሬዎች ሃገር ውስጥም ሆነ ውጭ እናጋልጥ:: በተለይ ሃገራችን ወስጥ የሰብኣዊ ጥስት ሲደረግ እንዳላዩና እንዳልሰሙ የሚሆኑትን የእምነት አተላዎች እናጋልጥ ::የኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ሰትዘረፍ የማይጮሁ የገብረመድህን ሎሌዎችን የአባትህ ቤት ሲዘረፍ አብረህ ዝረፍ እንዲሉ ዝም ያሉተን ጸሎት ብቻ እናርግ የሚሉተን ከሃዲዎች ከመሃላችን እናውጣ::

  22. What’s up Fellas?,

    You guys make a bid deal out of this?. When are you going to wake up and smell the coffee?. TPLF owns you and the nation, they can do whatever the wish.

    Listen: Whatpower is not in their possession? Army, politics, religion, businness, you name it.

    Put up or shut up!

  23. One should never be afraid to call a spade a spade. No doubt about this foggy geezer, QemiT diabilos bequmu.
    Wey Gud….hawlt le-leba, le-qetaffi, le nebse geday…….The statue will go down like Saddam Hussein’s ones sooner or later. This ergum lebba should be tried …but a statue is the last thing he should get if you ask any sane minded person….but Ethiopian is ruled by insane yabedu werebelawoch.

  24. Orthodox and Ctholic churches are gone buncrupt.
    The orthodox priests act as Gods and even build statues for themselves and the catholic ones declare some of their priests as saints. Even if that person is a child molester, rapist, he might get rewarded a sainthood for all his filth.
    The church of both catholic and Orthodox are drowned in corruption, immorality and buncrupcy. There is no way out for them as they are in it up to their neck.

  25. Please check out this

    http://www.ethiomedia.com/absolute/aba_hoy.pdf

    “አባ” ሆይ! በሥምዎ ሐወልትስ ሰርተዋል የቀሮት መርከብ ነው ወደብ ግን የሎትም!!
     “አባ” ሆይ! በምስልዎና በሥምዎ ያቆሙት ሐውልት ይቅር ለነፍስ ለሥጋዎትም አይጠቅምም ብዬ ስጽፍሎት በአክብሮት ነው!!
     “አባ” ሆይ! ይህን ሐወልት በሥምዎ ከማስቀረጽዎ ይልቅ ቂርቆስና ተክለሃይማኖት የወደቁትን ነዳያኖትችን ማየት ለተሳኖት ዓይንዎ መንፈሳዊ መነጽር ቢገዙበት ይበጅዎት ነበር ነው የምለው ድንጋይ በድንጋይ ላይ ለመቆለል ከመሮጥ ይልቅ።
     “አባ” ሆይ! ዙሪያውንን የከበቦት ምእመን የደም ዕንባ እያለቀሰቦት ከምንም ሳይቆጥሩት ሐወልት በስምዎና በምስሎዎ ማስቀረጽዎ ለኢትዮጵያ ህዝብ ያሎትን ጥላቻና ንቀት መግለጽዎ አይደል!
     “አባ” ሆይ! የቀን እጁ የሆነው ወያኔ ትናንትና የሌኒን ኢንጅልስና የማርክስን ሐወልት በክሬይን አንገታቸውን እንደ ደሮ አንቆ ከመዲናችን ከአዲስ አበባ ዕንብርት ነቃቅሎ በአፍ ጢማቸው እንደደፋ ሁሉ ያለቀሶቦት ምእመን የእርስዎን ሐወልት ደግሞ እንደሚፈጠፍጠው በህይወት ዘመንዎ ያዩታል ነው የምሎት!
     “አባ” ሆይ! ታሪክ እንደሚመሰክረው ትናንትና ለኃይማኖታቸው ሲሉ ለእግራችን እንኳ ጫማ አናጠልቅም በማለት በዱር በገደል ሲንከራተቱ ህይወታቸው ባለፈችው በእነ አቡነ ተክለሃይማኖት እግር ዘመነኛውን (ቄንጠኛ) “አባታችን” ላሳየን መድኃኒአለም ክብርና ምሥጋና ይግባው!!
     “አባ” ሆይ! የንቀትዎ ንቀት ሐወልት በስሜ ላሳንጽ ነው ብለው ቀድሞ ያልነገሩትን ምእመን በመረቃው ዕለት ሪፖርትን አስነበቡበት ስሰማ ይህን ያደረጉበት ምክንያትዎ አልገባኝምና ምክንያትዎ ምን ይሆን? አሁንም በድጋሜ ይሄ “ጭቃ!” ሕዝብ ምን ያመጣል ማለትዎ ይሆን?
     “አባ” ሆይ! ድመት ወተት ስተሰርቅ ዓይንዋን ጨፍና ነው በስዋ ቤት (አዕምሮ) የእኔ ዓይን እደተጨፈነ የሚያያኝም ሰው ዓይን ይጨፈናል ብላ ስለ ምትገምት ነው። “አባ” ሆይ! ይህን ሁሉ ግፍና በደል የሚፈጹሙበት ምእመን የለም አያይም! በማለት ይሆን?
     ታላቁ ንጉሥ ዳዊት የእግዚአብሔር ባርያ እኔ ባማረ ቤት ተቀምጬ የአምላኬ የእግዚአብሔር ታቦት በየድንኳኑ ይንከራተታል በማለት ለአምላኬ ታቦት ቤት እስራለታልሁ ብሎ ለመቅደሱ መስሪያ ዕቃዎችን ሁሉ ካዘጋጀ በኋላ ልዑል እግዚአብሔር አንተ አትሰራልኝም አንተ የደም ሰው ነህ እዳለው “አባ” ሆይ “አባ” ሆይ! የዝንጀሮ መንገድ ቢከተሉት ገደል እስኪ ጭምርበት በበድል ላይ በደል “አባ” “አባ” ሆይ! የአክስሙ እጨጌ እርስዎም የደም ሰው ኖት በእስጢፋን ቤ/ያን የፈሰሰው የንጽሑ ባህታዊ ደም ይፋረድቦታል እንደ አቤል ደም የባህታዊው ደም በጸባዖት ዛሬም ይጮኸል “አባ” ሆይ! “አባ” ሆይ! መፍትሔው አንድ ነው ሐወልትም አይደለም እሱም ንስሃ ነው።
     እንግዲህ “አባ” ሆይ! ጥይት የማይበሳው መኪና ገዝተዋል፣ መድፍ የማይበሳው ፓላስም በእምነ በረድ አሳንጸዋል፣ በሥምዎ ሐወልት ሰርተዋል የቀሮት ምርከብ ነው ወደብ ግን የሎትም!! ብዬ ስቀኝሎት በተስበረ ልብ ነውና ቅኔዬ በተቀመጡበት ይቀበሉኝ።
     “አባ” ሆይ! ልጠይቆት እርስዎም ይጠየቁ ኧረ ለመሆኑ ገንዘቡ ከየት መጣ?
     “አባ” ሆይ! በሐውልትዎ የምርቃት ዕለት ስለ ሐወልቱ አሰራር መጽሐፍ ቅዱስ ይደግፈኛል ብለዋል አሉ። ልዑል እግዚአብሔር በህያው ቃሉ ላይ ደግሞ “በእውነት ላይ አትዋሹ” እንዲል “አባ” ሆይ ! የእርስዎ ውሽት ልዩ የሚያደርገው በፈጣሪና በሰው ላይ መዋሸዎ ነው። ምእመኑ መጽሐፍ ቅዱስ አያነብም ብለው ንቀውት ይሆን? ባይገርምዎት ምእመኑ ከእርስዎ ቀድሞ ሄደዋል። ጊዜ የሰጠው ቅል ድንጋይ ይሰብራል እንዲሉ ያነሳዎት ጊዜ መልሶ ሲጥልዎት እንዳለፉት የኃይማኖት አንባገነን መሪዎች የበግ ለምድ ለብሰው ምዕመኑን ወደ ሲዖል እየነዱ እነሱም ሲዖል እንደወረዱ ሁሉ ምስጢርዎ የሚገለጥበት ራቆትዎን የሚወጡበት እውነት የምትበቅልበት የሕዝብ እንባ የሚታበስነት እውነተኛ ዳኛ ልዑል እግIአብሔር በጽድቅ የሚፈርድበት ጊዜው እሩቅ ነው ብለው ገምተው ከሆነ “አባ” ሆይ! መድኃኒአለም ወደልቦናው እንዲመልስዎት የናቁትና ያስለቀሱት ምእመን ሁሉ የዘወትር ጸሎት ነው።
     “አባ” ሆይ! በመፈንቅለ ካህን ስልጣን እንደያዙ አራስ የእጅዋን ትበለች እንዲሉ የእጅዎን የሚያገኙበት ወቅቱና ዘመኑ ቅርብ ነው ዕቃዎን ይጠቅልሉ!!
     “አባ” ሆይ! የአህያ ባል ከጅብ አያስጥልም እንዲሉ ምርኩዝ ያደረጉት የወያኔ ፖለቲካ እንደ ሸንበቆ ተሰብሮ ሳይወጋዎት አይቀርምና የምልግስሎት ምክር ቢኖር ንስሃ ገብተው የወያኔ የደመ-ነፍስ ፖለቲካ በቃኝ ብለው ወደ
    ፈጣሪዎ ጉያ ካልተሰብሰቡ እኔን ትቶ ሥጋ ለባሹን ክንዱ የሚያደርግ እርጉም ይሁን እንዲል ቅዱስ ቃሉ የታመኑባቸው የወያኔ ባለሥልጣናት ቀን የጨለመባቸው ዕለት ምድሪትዋን ለቀው ሲፈረጥጡ በዛ በክፉ ቀን ማምለጫው መሸሸጊያው መደበቅያው መድኃኒአለም ያልሆነለት ሰው “አባ” እርስዎ ብቻ ሆነው እንዳይገኙ እንቅልፍ የነሳኝ ጉዳይ ይሄ ነውና እባክዎትን ይመለሱ!!
     ሥም ከመቃብር በላይ ይውላል እንዲል ያገሬ ሰው “አባ” ሆይ! የወንጌል አርበኛ የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ተከታይ ሥሙ ከተግባሩ ጋር አብሮ የሚሄደውን ለወንጌል ነፃነት ለኃይምማኖት የበላይነት እስከ የህይወት መስዋዕት ራሱ አሳልፎ የሰጠውን የብርሃናተ ዓለም የቅዱስ ጵውሎስ ሥም መምረጥዎ ዕንቁራሪት ዝሆንን አህላለሁ ብላ ውኃ ጠግባ እንደፈነዳች ሐዋሪያ ጳውሎስን እመስላለሁ ብለው እንደሆነ “አባ” ሆይ! ሥምዎና ተግባርዎ አራምባና ቆቦ ነው!! በመሰረቱ ሥም ሲወጣ ዳቦ ተቆርሶ ነው “አባ” ሆይ እርስዎ ግን እንደ ሀገሬ ቅኔ ዘራፊ የጳውሎስን ሥም ዝርፈው የቤተ-ክርስቲያኒትዋ ሀብትና ንብረት ዘርፈው በሥምዎ ሐወልት ያስቀረጹ የዘመናችን የኃይማኖት ነጋዴ ሁሉ አማረሽ ገበያ አታውጥዋት እንዲሉ የወያኔ የደመ ነፍስ ፖለቲካ የሚያምሮት ኃይማኖት የሚያቃዦት “አባ” ሥምዎ ከመቃብር በላይ ወይስ ከመቃብር በታች ይውል ይሆን?
     መካሪ የሌለው ንጉሥ ያለ አንድ ዓመት አይነግሥ እንዲሉ ለመሆኑ በዙሪያዎ የተኮለኮሉት ለኃይማኖታቸው ሳይሆን ለሆዳቸው ያደሩት በእውነት ሳይሆን በውሸት ያበጡት ኧረ ለመሆኑ በምእመኑ ላይ እርስዎ የሚያደርሱትን ግፍና በደል እንዲያቆሙ (እንዲተዉ) ወደ ፈጣሪዎ እንዲመለሱ ምክር ቢጤ አይለግስዎትም? ሐወልት ይቁሙሎት በማለት ከእግዚአብሔም ከሰውም ከሚያጥልዎት ይልቅ አቅሙ ካላቸው መልካምን ሥራ ይሰሩ ዘንድ አይረድዎትም? እንደው ለነገሩ ሃሳቡን አመነጨሁሎት እንጂ መልካም ነገርንም እንኳ የሚመክርዎት ቢኖሩ “አባ” ሆይ! የተገጠመሎት የዝሆን ጀሮ ስለ ሆነ ቸሩ መድኃኒአለም ልቦና ካልሰጥዎት ትዕቢት ውድቀትን ይቀድማል እንዲሉ የያዙት ስልጣን የተሸከሙት ሥም ያካበቱት ንብረት የዘረፉት ነዋየ ቅድሳት ልብዎ በትዕቢት ጢም ብላ እንድትሞላ ስላደረግዎት ሰማይና ምድር ያልፋል ቃሌ ግን ለዘልአለም ይኖራል ስለሚል ቅዱስ ቃሉ “አባ” ሆይ ወደ ህያው ህቃሉ ይመለሱ!
     “አባ” ሆይ! ዛሬ በዲሞክራሲና በኃይማኖት ሥም አባትና ልጅ የምድሪትዋ ሀብተ ነዋይ ተከፋፍላችሁ ሀገርና ወገን አራቁታችሁ ስታበቁ ይህን ደግሞ አልበቃ ብላችሁ እንደ ዛር የደም ነፍስ እያደናችሁ በወጣበት ስታስቀሩና እናት ወልዳ እንዳልወለደች፣ አጥብታ እንዳላጠባች፣ ለዓመታት ተሽክማ እንዳልተሸከመች፣ መልካምን ቀን በሩቅ እየተመለከተች የራስዋን ትታ የልጆችዋን ሆድ ሞልታ እጥፍ ብላ እንዳልተኛች ያለ ምንም ርህራሄ የወላድ መኃን ምድሪትዋም የወይታ ምድር ስታደርጉ፤ የንጹሐን ደም በከንቱ ሲፈስ ከዚህ ሁሉ ለማምለጥ ብርታት አግኝቶ መጠልያ ሰማያዊ ቤት አለች ብሎ ሽሽቱ ወደ ቤ/ያን ሲያደርግም እርስዎ ደግሞ ተቀብለው በማሳረፍ ፈንታ መስቀልዎ መርዛማ እሾህ ሆኖ የዜጎችን ልብ ሲያደማ የኢትዮጵያ ሕዝብ እንደ ኳስ ስትቀባበሉት ኤልሮኢ!!! እግዚአብሔር አይተዋልና ምሕረትን እንዲለምኑ ነው የምማጸኖት።
     “አባ” ሆይ! እግዚአብሔር ከተማን ካልጠበቀ ጠባቂው በከንቱ ይደክማል እንዲል ቅዱስ ቃሉ የተመኩበት ምእመኑን የናቁበት ኃይማኖታችንን ያዋረዱበት ምስጢሩ ምን ይሆን? በጠባቂዎችዎ ነው ወይስ እርቃኑ በቀረው በወያኔ ፖለቲካ? ኧረ ለመሆኑ ምስጢሩ ምንድ ነው? ንጉሥ ሰሎሞን ሁሉ ከንቱ የከንቱ ከንቱ ነው እንዳለው ሐወልት አቁሜለሁ ሲሉ መለከት እንደነፉ ሁሉ አሁንም ምንም ሱሪን በአንገት እንደማለት ከባድ ቢመስሎትም ወደ ብርሃናት አምላክ ወደ ቸሩ መድኃኒአለም በንስሃ ተመለስው የበደሉትን ሕዝብ ይቅርታ ይጠይቁ!
     “አባ” ሆይ ይህንን አምላካዊ ቃልና ምክር የተምላበትን ጽሑፍ አንብበው አስተውለ ቆም ብለው ምንጋ እንደ ቆሙ ራስዎን አይተው በሚወስዱት እርምጃ የወደፊት ዕድል ፋንታዎ ወይም ዕጣዎ ወይ የዘለለም ሕይወት አለያም ደግሞ የዘለልም ጥፋት ይጠብቆታልና “አባ” ሆይ! ሳይሞሽቦት አሁኑ ህይወትን ይምረጡ!!!
     “አባ” ሆይ! እንደ ዖዛ ያልተፈቀደሎት እንደ አካን የተከለከለውን እንደ ይሁዳ ደግሞ ክብርንና ባለጠግነትን አንገብግቦት በማን አለብኝነት መንፈስ እጆትን መስደድዎንና በክብሬ እቀናለሁ ያለ እግዚአብሔር ብቻውን በሚመልክበት ሥፍራ ለመስተካከል ሐወልት ማቆሞትን ቀጣይ ትውልድን አስበውና የንፁሐንን ልብ ለመመረዝ ሆን ብለው ይህን ሐወልት በምስልዎትና በሥምዎት በማቆምዎ ተመዝነው እጅግ ከመቅሎልዎት በላይ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ለማድረግ ራስዎትን ሽጠዋልና ዋይ! ይበሉ።
    ዲ/ን ሙሉጌታ ወልደገብርኤል

  26. The con artist, Aba Diablose should get a reality show…how a fake priest like himself make millions of dollars from the poor and enjoy life to the fullest and appear on Playboy magazine.

  27. In the namne of the Father and the Son and the HOLY SPirit One God amen!

    Why mahebere kidusan shuit its mouth now ?when aba gebremedhin does this evil.anyway everyone of us to pray for all thhis mess in our beloved country andin our church.
    God bless our country !
    GOD HAVE MERCY UPON US ALL SINNERS!

    I AM FEKIRE MARIAM

Leave a Reply