Skip to content

Author: EthiopianReview.com

Yemen president starts to negotiate terms for resigning

Yemeni President Ali Abdullah Saleh and the country’s top general are hashing out a political settlement in which both men would resign from their positions within days in favor of a civilian-led transitional government, according to three people familiar with the situation.

The outlines of that peaceful transition emerged amid rising tension over the standoff between the President Saleh and Gen. Ali Mohsen al-Ahmar, who earlier this week broke ranks and declared his support for the array of protesters demanding that the president step down immediately.

Opposing tanks from units loyal to Mr. Saleh and to Gen. Ahmar have faced off in the streets of San’a all week and tens of thousands of anti-government demonstrators continued their vigil in the capital’s Change Square. … [continue reading]

Why is Meles going after OPDO?

Ethiopia’s dictator Meles Zenawi is going after officials and members of the Oromo People’s Democratic Organization (OPDO) with a vengeance these days. So far over 150 officials and hundreds of members have been thrown in jail charged with corruption.

Ethiopian Review has interviewed Col. Abebe Geresu about the mass purging inside OPDO.

OPDO is one of the five parties that make up the the TPLF-dominated ruling coalition, Ethiopian People’s Democratic Front (EPRDF).

Col. Abebe left the current regime 2 years ago along with Gen. Kemal Gelchu and 600 other high- and mid-ranking officers mostly from OPDO.

The interview is in Amharic. Read below:

ጥያቄና መልስ ከኮ/ል አበበ ገረሱ ጋር

ጥያቄ – በቅርቡ የመለስ ዜናዊ አገዛዝ በርካታ ባለስልጣኖችን እያሰረና ከስራ እያባረረ ይጋኛል። ከሚታሰሩት መካከል አብዛኛዎቹ የኦሮሞ ህዝብ ዲሞክራሴያዊ ድርጅት (ኦህዴድ ) ኣባላት ናቸው። ለምን መለሰ ዜናዊ የኢህአዴግ አባል ድርጅት የሆነውን የኦህዴድን አመራር አባላት ማሰር የጀመረ ይመስሎታል?

መልስ- መጀመሪያ ለጥያቄህ በጣም አመሰግንሃለሁ። ኦህዴድ ድርጅት ተብሎ ይጠራ እንጅ የድርጅት ህልውና ያልነበረው ነው። ኣቶ መለሰ ዜናዊ በአንድ ወቅት «ኦህደድ ታክቲካዊ ድርጅት እንጂ ስትራትጅካዊ ድርጅት ኣይደለም» ብሎ ነበር። ሌላም ጊዜ «ኦህዴድ ሲፋቅ ኦነግ ይወጣዋል» እያለ በፊት ሌላ በኋላ ሌላ ወይም ፈጣን ሎተሪ ኣይነት ድርጅት መሆኑን በተደጋጋሚ እየገለጸ ቆይቷል። ለዚህም ምክንያቱ ኦህዴድ የሚባለው ድርጅት ወያኔዎች ወደ ኦሮሞ መሬት ለመግባት እርግጠኞች በነበሩበት ጊዜ ኦሮሞን የሚመስል ድርጅት ኣይነት ይዞ መሄድ የግድ ስለነበረባቸው ኦሮምኛ ተናጋሪ የደርግ ሰራዊት ምርከኞችን ኣሰባስቦ በድርጅት መልክ ማደራጀት ስለነበረበት በኣቶ ክንፈ ገብረመድህን በኩል ኣደራጃቸው። በዛኑ ዘመን «መደራጀታችን ለምን ያስፈልጋል፥ የኦሮሞ ድርጅት ኦነግ ኣለ?» ብሎ የጠየቁትን ኣጠፏቸው። ከዚያ በኋላ ምንም ማሰብ የማይችሉትን ምርኮኛች ወታደሮችን እነ ኩማ ደመቅሳ፥ እነ ኣባ ዱላ ገመዳ፥ እነ ኢብራሂም መልካና ባጫ ደበሌ የተባሉትን ዋነኞቹ የኦህዴድ ኣመራሮች ኣድርጎ ጉዞውን ወደ አዲስ አበባ ቀጠለ።

ከዚህ በኋላ ነው እንግዲህ ወያኔዎች ኦህዴድ ታክቲካዊ ድርጅትነቱን በግልጽ መጠቀም የጀመረው። ኢህኣዴግ አዲስ አበባን በተቆጣጠረ ማግስት በ1984 ዓ/ም መቱ ላይ ኦህዴድ ባደረገው ግምገማ ላይ በአንድ ጀንበር 400 ሰው አባረረ። ቀጥሎ በታጠቅ ጦር ሰፈር 16,000 የኦሮሞ ካድሬዎችን ካሰለጠነ በኋላ የደርግ ምርኮኞችን በሙሉ አባሮ የአካል ምርኮኞች ብቻ ሳይሆኑ የአዕምሮ ምርኮኞችን ኣመራር እንዲሆኑለት ለይቶ አስቀራቸው። «ትግላችን ካለፈው ይልቅ ቀጣይ፥ ውስብስና አስቸጋሪ ነው። በመሆኑም አዲሱን የትግል መስመራችንን መቀጥል የምንችለው ንቅል የሆነው ታጋይ ሳይሆን አዲሱ ትውልድ ነው በሚል» ነባሩ የኦህዴድ ታጋዮችን «ፈርተሃል፣ ጠጥተሃል፣ ሰርቀሃል፣ ትግሬዎችን ትጠላለህ፣ የደርግ ሰራዊት ናችሁ፣ የደርግ አመለካከት አለቀቃችሁም፣ ጠባብ አመለካከት አላቹ» በሚሉ ሰበቦች የአህዴድን ታጋዮች ማሰር፣ ማባረር እና ደብዛችውን ማጥፋት የጀመረው አሁን ሳይሆን ከ1984 ዓ.ም ጀምሮ ነው።

የኦህዴድ ምክትል ሊቀ መንበር የነበሩት ኣቶ ኢብራሂም መልካም ሙስና በሚል ሰበብ የተባረሩት ትንሽ ከሌሎች ምርከኞች የተሻለ ህዝባዊ አመለካከት ስለነበራቸዉ ነበር። ሌሎችም በዚሁ በተልካሻ ምክንያቶች ተባረዋል። ወያኔ እነ ኣቶ ባዩን በመኪና ገጭቶ የገደለው በዚሁ ምክንያት ነበረ። ዛሬም ወያኔ የኦህዴድን ባለስልጣኖች ከክልሉ ምክትል ፕሬዝዳንት ጀምሮ በገፍ ማሰር የጀመረው ሙስና በሚል ሰበብ ነው። በእርግጥ በኢትዮጵያ ውስጥ ሙስና፣ ዘረፋ እና የንጹሃንን ዜጎች ዳም ማፍሰስ ወንጀል ቢሆን ኖሮ ክአቶ መለሰ ዜናዊ፣ ወ/ሮ አዜብ መስፍን እና ጀሌዎቻቸው በላይ በወንጅል የተዘፈቀ ያለ አይመስለኝም። ነገሩ ሌላ ነው።

የኦሮሞ ህዝብ ብሶቱ ጣራ ደርሶ ሊፈነዳ በደረሰበት ባሁኑ ሰዓት እነ መለስ ዜናዊ የዚህን ህዝብ ሃብት፣ ንብረቱን እና መሬቱን እየቀሙ ለጀሌዎቻቸውና ለ ባዕዳን ሃገሮች ባለ ሃብት ሽጠው ስለበሉ የኦሮሞን ህዝብ አመለካከት በኦህዴድ አመራሮች አሳብበን እንቀይራለን በሚል ግዜ ያለፈበት የወያኔ ከፋፍለ ግዛ አስተሳሰብ ነው።

ይህ ደግሞ ኦህዴድን ለዋውጦ የኦሮሞን ህዝብ በማታለል ተቃውሞን እና ህዝባዊ አመጽን ለማፈን ፈጽሞ የማይቻል፣ ነገር ግን የአምባገነን መሪዎች በውድቀታቸው ዋዜማ ላይ የሚያደርጉት መፍጨርጨር አንዱ አካል ነው።

የኦሮሞ ህዝብ የወያኔ ስርኣት ቃር ቃር ካለው ሃያ ዓመታትን አስቆጥሯል። ከአንግዲህ ወዲህ ወያኔ የኦህዴድን ባለስልጣኖች አሰራቸውም ኣባረራቸውም ገደላቸውም የኦሮሞ ህዝብ ከሌሎች ኢትዮጵያ ህዝቦች ጋር ወያኔን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ከራሱ ጫንቃ ላይ ካልጣለው በሃገሪትዋ ውስጥ ፍትህና ሰላም ምንም ቢሆን ሊመጣ ስለማይችል ህዝባዊ ትግሉን አጠናክሮ ይቀጥላል እንጂ ለኣፍታም ቢሆን ህዝባዊ ነውጡ በወያኔ ድራማ ሊገታ አይችልም። መሰረቱ የበሰበስውን ቤት ጣራውን ቢጠግኑት ቤት ሊሆን አይችልም። መሰረት የለውምና።

ጥያቄ – በሌሎቹ የኢህኣዴግ ድርጅቶች ለምን ተመሳሳይ ሁኔታ ኣልተከሰተም?

መልስ – በሌሎቹ ድርጅቶች ያልተነሳበት ምክንያት ኣሁን ህዝባዊ ነውጡ ወያኔን ያሳጋ ያለው ወይም ሕዝባዊ ነውጡ ይነሳል ተብሎ የሚጠበቀው በኦሮምያ ክልልና ኣዲስ ኣበባ ዙሪያ በመሆኑና ተቃዋሚ የኦሮሞ ድርጅቶች በሕዝብ ውስጥ የሚሰሩት ስራ ወያኔን በከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ በመጣሉ ነው ዘመቻውን ኣስቀደሞ በኦህዲድ ድርጅት ባለስልጣናት ላይ የከፈተው።

ሁለተኛ፣ ሌሎች ድርጅቶች የሚባሉትስ እነማን ናቸው? በኢህኣዴግ ኣባል ድርጅቶች ውስጥ ኣንደኛው ህወሓት (ወያኔ) ነው። ህወሓት ማለት የመለስ ጉዳይ ኣስፈጻሚ ስለሆነ ምንም ዓይነት ችግር የሚያመጣ ኣይደለም። ብኣዴን ከሆነ ከኣዲሱ ለገሰ እና ከተፈራ ዋልዋ ውጭ ሌሎቹ ኣማርኛ ተናጋሪ ትግሪዎችና የመለስ ዜናዊ ቡችሎች የነበሩ ናቸው። ዴህዴግ የሚባሎት ድሮውኑ መለስ «ስዕብና የሌላቸው ሰዎች ስብስብ» ነው ብሏቸዋል። ሌሎችን ኣጋር ደጋፊ በሚል የኢህኣዴግ ተጎታቾች ኣድጓቸዋል። ለማናቸውም ተጎታች ድርጅቶቹ ሁሉ የሚቀርላቸው ጉዳይ ኣይደለም።

ጥያቄ – ይህ ሁኔታ ወዴት የሚያመራ ይመስልዎታል?

መልስ – ይህ ሁኔታ የሚያመራው ወያኔ የግዛት ዘመኑ ያከተመ መሆኑን በግልጽ የሚጠቁም ነው። የኢትዮጵያ ሕዝብ የወያኔ ስርዓት ኣንገሽግሾታል። ወያኔ በኢትዮጵያኖች ዘንድ በዝረራ የተሸነፈው በምርጫ 97 ነበር። ነገር ግን በማን ኣለብኝነት የሕዝቦችን ድምጽ በሰራዊት ሃይል ኣፍኖ ነበር እስከዛሬ ድረስ በስልጣን ላይ ያለው። የኢትዮጵያ ሕዝብ የራሱ የመከላከያ ሰራዊት የለውም። ኣሁን ያለው ሰራዊት የወያኔ የግል ሰራዊት ወይም የትግራይ ሚሊሻዎች፣ ማለትም የነመለስ የግላቸው ሰራዊት እንጂ ያገር ሰራዊት ኣይደለም። በመሆኑም ወያኔ ዛሬም ድረስ በነዚህ በግሉ ሰራዊት ኣባላት የኢትዮጵያን ሕዝብ ተቃውሞ እና ኣመጽን ለማፈን እስከመጨረሻ መጣጣሩ ኣይቀርም። ነገር ግን ወያኔ ምንም ያክል በትግራይ ልጆች ብቻ የሚመራውን ሕዝባዊነት የሌለው ወይም የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ያልሆነውን ነፍሰገዳይ ስራዊት ቢያከማችም ወያኔና ሰራዊቱ የኢትዮጵያን ሕዝብ ሊያሸንፉት ኣይችሉም። የወያኔ ሰራዊትም የኢትዮጵያን ሕዝብ ደም ኣፍስሶ የትም ሊያመልጥ ኣይችልም። ኣቶ መለስ ዜናዊም የኢትዮጵያን ሕዝብ ኣስጨፍጭፎ ከዚህ በፊት እንደተዋረዱት አንምገነን መሪዎች ተዋርደው በጦር ወንጀለኛነት ከመጠየቅ ኣያመልጥም። በርግጠኝነት ሁኔታው የሚያመራው ወደዚህ ነው።

አሁን እነ መለስ ዜናዊ ኦህዴድን ባለስልጣኖች ቢያስሩም፣ ቢፈቱም፣ ቢያባርሩም፣ የስልጣን ዘመናቸውን ሊያራዝምላቸው የሚችል ኣይመስለኝም። ስለዚህ የወያኔ ባለስልጣኖች በኢትዮጵያኖች ዘንድ ቃር ቃር ያለዉን ድራማቸውን ትተው የኢትዮጵያን ሕዝብ ይቅርታ ጠይቀው በሰላማዊ መንገድ ስልጣኑን ለሕዝብ ቢያስረክቡ አገሪቱን ከከፋ ጥፋት ሊታደጉና እነሱም ከወንጀለኝነት ሊድኑ ይችላሉ። ያላቻዉም የማጨረሻ ምርጫ ይሄ ብቻ ነው። ኣለበለዚያ የወያኔ ስርዓት በከፍተኛ ሕዝባዊ ነውጥ ተመቶ ወደ ግባኣተ መሬቱ የሚመለስበት ዋዜማ ላይ ደርሷል።

African dictators try to snuff out flames of discontent

By By MICHELLE FAUL and ANGUS SHAW | Associated Press

Ethiopia’s 20-year government announced a cap on basic food prices within days of President Zine al Abidine Ben Ali’s flight from Tunisia. Opponents said Saturday the government has rounded up some 200 opposition members in the past week “in a preemptive action to prevent the popular uprising that is sweeping through northern Africa.”

Angola’s ruler of more than 30 years, President Eduardo dos Santos, has used mass troop deployments and arrests to quash a planned pro-democracy protest. Opposition politicians and human rights lawyers in Angola, a virtual one-party state, have been receiving anonymous death threats and the cars of two lawyers were set ablaze.

In Djibouti, riot police moved against an estimated 6,000 people at an opposition political rally on Feb. 18, and opposition politicians said five people were killed and dozens wounded. A second rally planned for March 4 didn’t happen after security forces filled the streets. Opposition leaders have been jailed.

“There is no way anybody can win against him,” opposition leader Abdourahman Boreh said from exile in London, referring to President Ismail Omar Guelleh. “He uses all the power, all the police, all the government instruments and resources, and he uses brutality.”

Uganda’s Conservative Party leader John Ken Lukyamuzi said “it is very possible” the protests will spread to sub-Saharan Africa. In his own country, police fired tear gas against people protesting alleged rigging in last month’s presidential vote that saw incumbent Yoweri Museveni, 66, who has been in power since 1986, win again. He threatened his opponents.

“I will deal with them decisively and they will never rise again,” Museveni said, promising at one point to “bang them into jails and that would be the end of the story.”

In Zimbabwe, Jeenah said, people are held back from taking to the streets by fears of the beatings and torture meted out to dissenters, while Mugabe is sustained by the lack of criticism and even support demonstrated by other African leaders.

Ivory Coast threatens to slide back toward civil war since Laurent Gbagbo refused to accept that he lost November elections. As Gbagbo’s intransigence turns the commercial capital, Abidjan, into a war zone, African leaders have been hesitant to intervene militarily. Some who side with Gbagbo are themselves anti-democratic.

If Gbagbo prevails, he would be the third African leader to refuse to accept election results, following the lead of Mugabe and Kenya’s Mwai Kibaki.

It’s a dangerous precedent. More than a dozen presidential elections are scheduled across Africa this year. If winners of free and fair elections are prevented from taking office, the people’s discontent can only build.

(Faul reported from Johannesburg. Associated Press writers Jason Straziuso in Nairobi, Kenya; Godfrey Olukya in Kampala, Uganda; Divine Ntaryike in Douala, Cameroon; and Phathizwe-Chief Zulu in Mbabane, Swaziland contributed to this report.)

Sugar and cooking oil disappearing in Ethiopia

Residents in Addis Ababa and other Ethiopian cities have to wait over 8 hours in line to buy sugar, cooking oil and other food items, according to Ethiopian Review sources. The photos below show a sugar line at a store on Tewodros Street in Addis Ababa yesterday, March 21, 2011. Meanwhile, it is reported that dictator Meles Zenawi and wife Azeb Mesfin have began construction of their 80 million birr house at the Menelik II Palace compound, and the ruling party TPLF is spending millions of dollars to celebrate it’s 20th anniversary in power next May, 2011.

Sugar line in Ethiopia

Sugar line in Ethiopia