Skip to content

Author: EthiopianReview.com

የኢትዮጵያ ሕዝብ ለሰጠን ኃላፊነት ብቁ ሆነን አልተገኘንም – ዶ/ር ያዕቆብ ኃ/ማርያም

ዶ/ር ያዕቆብ ኃ/ማርያም፥ የአንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ም/ሊቀመንበርና የውጪ ግንኙነት ኃላፊ የነበሩ

የአንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና የውጪ ግንኙነት ኃላፊ ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለ ማርያም ፓርቲያቸውን በቃኝ በማለት ተሰናብተዋል፡፡ ከፓርቲው ራሳቸውን ያገለሉበትንና ሌሎች ጉዳዮችን በተመለከተ ከሪፖርተር ጋዜጣ አሰግድ ተፈራና ሰብለወንጌል ሃብታሙ አነጋግረዋቸዋል፡፡

ሪፖርተር፡- እርስዎን የኢትዮጵያ ሕዝብ የሚያውቆት ከ1997ቱ ምርጫ ጋር በተያያዘ ነው፡፡ ከምርጫ 97 በፊት ከኢህአዴግ የሹመት ጥሪ እንደደረስዎት ይነገራል?

ዶ/ር ያዕቆብ፡- በአንድ ወቅት ደርሶኛል፡፡ በሽግግር መንግሥቱ ጊዜ የወቅቱ አፈጉባኤ ከነበሩት ከአቶ ዳዊት ዮሐንስ ጋር እንተዋወቅ ስለነበርና ኢሕአፓም ሆነን ስለሰራን ጥያቄ አቅርቦልኝ ነበር፡፡ በወቅቱ አሜሪካ አስተምር ስለነበር ስልክ ደውሎ የፍትሕ ሚኒስትሩ እየለቀቁ ነው፣ የእሳቸውን ቦታ ወይንም የቀይ ሽብር ፍርድ ቤት ገና መቋቋሙ ነበርና ልዩ አቃቤ እንድሆን ጠይቆኝ ነበር፡፡ በኋላ እኔም ትንሽ ጊዜ ላስብበት ብዬ አንዳንድ አስተማሪዎችን ካማከርኩኝ በኋላ ኢህአዴግ በርግጥ ለቀይ ሽብር ተዋንያን ፍትህ እሰጣለሁ የሚል ከሆነ እኔ ከእዛ ልሸሽ አልችልም የምችለውን አስተዋፅኦ አደርጋለሁ፡፡ ስለዚህ ልዩ አቃቤ ሕግ ቦታ ለመያዝ ፈቃደኛ ነኝ፡፡ ሆኖም ግን በዚህ በስራዬ ላይ መንግሥት ምንም ዓይነት ጣልቃ እንዳይገባ ከበጀት በስተቀር እገሌ ይከሰስ (ትከሰስ”፣ እገሌ ይለቀቅ (ትለቀቅ) የሚለውን በምንም ጣልቃ ገብነት ዓይነት መልኩ የማልቀበል መሆኑን፤ ሹመቱ ከዚያ ውጭ ከሆነ ግን የአቃቤ ሕግ ስራን ለመስራት ፈቃደኛ ነኝ ብዬ ለአቶ ዳዊት ዮሐንስ ነገርኩት፡፡ የወቅቱ ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩት አቶ ታምራት ላይኔ ነበሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጥቂት ቀናት ይደውሉልሃል፤ እናም ይሄንኑ እንድትሠራ ይጠይቁሃል በሚል አቶ ዳዊት ቃል ገባልኝ፡፡ ከዛ በኋላ ግን ከእነሱ ምንም ሳልሰማ ነገሩ የውሃ ሽታ ሆነ፡፡ በኋላ ግን ስሰማ ያዕቆብ ኢሕአፓ ስለነበረ ለተከሰሱ ሰዎች ፍትህ ለመስጠት ያዳግተዋል፡፡ በቂም በቀል ይነሳሳል በሚል ቦታው ለእኔ እንዳልተሰጠ ሰማሁ፡፡

ሪፖርተር፡- በቅንጅት አመራሮች ውስጥ ዴሞክራሲ የሚባል ነገር የለም፡፡ አምባገነንነትና ለሥልጣን መጓጓት አለ፡፡ እነዚህ ነገሮች በወቅቱ ባይኖሩ ኖሮ ምርጫውን ተከትለው የሚመጡትን ችግሮች ሁሉ መጋፈጥ/መወጣት ይቻል ነበር የሚሉ ሰዎች አሉ፡፡ የእርስዎ አቋም ምንድነው?

ዶ/ር ያዕቆብ፡- ይህንን አስተያየት የሚሰጡት ስህተት ነበሩ ማለት አይቻልም፡፡ ግን ደግሞ ሌላም ሁኔታም አለ፡፡ እርግጥ እነዚህ ነገሮች በሙሉ ነበሩ፡፡ አንድ መዘንጋት የሌለበት ነገር ቢኖር እኛ እራሳችን ከጀርባችን ምን ዓይነት ሰዎች ነበርን? የሚለው ነው፡፡ ከጀርባችን በማርክሲዝም ሌኒንዝም ታንፀን የመጣን፣ ቅራኔዎች በውይይት ሳይሆን በመጠፋፋት መፈታት አለባቸው የሚል እምነት ይዘን የመጣን ሰዎች ነበርን፡፡ እናም ችግሮችን በውይይት ለመፍታት አመቺ ሁኔታ አልነበረም፡፡ የመጣንበት የፖለቲካ ባህል ችግሮችን በውይይት የሚፈታ አልነበረም፡፡ ይሄ ትልቅ አስተዋፅኦ አድርጓል፡፡ እንደሚታወቀው የአመራሩ አባል ሁሉም ማለት ይቻላል መኢሶን፣ ኢሠፓ ወይም ኢህአፓ የነበረ ነው፡፡ ሁላችንም የየፓርቲያችንን ባህል ይዘን የመጣን ነን፡፡ እነኚህ ፓርቲዎች ደግሞ በጊዜው አስተሳሰብ እንደነበረው ሁሉ ችግሮች በውይይት ሳይሆን በመጠፋፋት ይፈቱ የሚሉ ነበሩ፡፡ እነዚህ ሁሉ ችግሮች ተደራርበው ከተባለው ከአምባገነንነት፣ ከሥልጣን ጉጉት ጋር ተደማምረው ለቅንጅት መፍረስ ምክንያት ሊሆኑ ችለዋል፡፡

ሪፖርተር፡- ከምርጫ በኋላ ፓርላማ እንግባ አንግባ በሚለው ውዝግብ እርስዎ ፓርላማ እንግባ የሚል አቋም ይዘው ነበር ይባላል፡፡ እውነት ነው?

ዶ/ር ያዕቆብ፡- በመጀመሪያ ፓርላማ መግባት የለብንም ብዬ ብዙ ስከራከር የነበርኩት እኔ ነበርኩ፡፡ ከብዙ ውይይት በኋላ ፓርላማ መግባቱንና ከተማውን መረከቡ የሕዝብ አደራ እንደመሆኑ መጠን ይሄንን ማድረግ አለብን፤ የሚል አቋም ይዤ ነበር፡፡ ይህ እንዲሆን ግን አንዳንድ ቅድመ ሁኔታዎች የምንላቸው ነገሮች መፍትሄ ማግኘት አለባቸው የሚልም አቋም ነበረኝ፡፡

በአንድ ወቅት ድርድሩ በተካረረበትና በተወጠረበት ወቅት ለአንዲት የአሜሪካ ዲፕሎማት ሌላው ቢቀር በምርጫ አካባቢ አንድ ዓይነት መግባቢያ ከመንግሥት ብታመጪልን እኔ ጓደኞቼን አነጋግሬ ፓርላማ የምንገባበት መንገድ ይፈልጋል፡፡ ይሄንን ሞክሪ ብያት ነበር፡፡

ስምንት ቅድመ ሁኔታዎች ነበር ያስቀመጥነው፡፡ ከስምንቱ አንዱ ብቻ ኢህአዴግ ይቀበል፡፡ የምርጫ ቦርድ ገለልተኝነት እንደሚሆን ማረጋገጫ ይስጠንና ወደ ፓርላማ የመግባቱ ነገር ጓደኞቼን ላሳምን እሞክራለሁ አልኩኝ፡፡ ሴትየዋ እሺ እሞክራለሁ ብላ ሄዳ ያነጋገረችውን አነጋግራ ስትመለስ ግን “ምንም ዓይነት መለሳለስ ላገኝ አልቻልኩም” አለች፤ ከዛ በኋላ ድርድሩም ውይይቱም ፈረሰ፡፡ እኛም በአቋማችን ፀናን፡፡ ወደ ፓርላማ ገብተን ከተማውን እንድንረከብ ያልኩት ቢያንስ ቢያንስ የዚህ የምርጫ ቦርድ ገለልተኝነት ብቻ ይረጋገጥልን የቀሩትን ሰባት ቅድመ ሁኔታዎች ፓርላማ ውስጥ ከገባን በኋላ እንወያይበታለን፡፡ የሚል አቋም ነበረኝ፡፡ በመንግሥት በኩል ስለምርጫ ቦርድ ሁኔታ ምንም ፍንጭ ሊሰጠን አልተፈለገም፡፡ ስለዚህ ድርድሩ ፈረሰ፡፡

ሪፖርተር፡- ዛሬ ላይ ሆነው ሲያዩት በወቅቱ የተወሰነው ውሳኔ ትክክል ነው ወይስ ብለው ያምናሉ?

ዶ/ር ያዕቆብ፡- እንግዲህ ዛሬ ላይ ሆኜ ሳየው ምን አልባት ፓርላማ ገብተን መሞከር ነበረብን እላለሁ፡፡ ፓርላማ ገብተን በሙከራ ደረጃ እንኳን የሚያሰራን ከሆነ መስራት፣ ሁኔታው የማያሰራ ከሆነ ጥለን ልንወጣ እንችል ነበር፡፡ እርግጥ ሁኔታው በጣም አስቸጋሪ ነበር፡፡ እንደሚታወቀው የከተማው በጀት ወደ ሌላ ቦታ እየተዛወረ፣ ኃላፊነቱም ወደ ሌላ ቦታ እየተቀየረ ነበር፡፡ አዲስ አበባን ብንረከብ የማያሰራ ሁኔታ ስለመኖሩ ብዙ ፍንጭ ነበር፡፡ ግን ያም ቢሆን የኢትዮጵያን ሕዝብ ፈቃድ ፈፅመን፣ ፓርላማ ገብተን ይኸውና መስራት አልቻልንም፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ የራስህን ምርጫ ውሰድ፡፡ ሞክረናል፣ አቅቶናል መስራት አልቻልንም ብለን ያኔ ብንወስን የተሻለ ነበር፡፡ አሁን ሳየው የሰራነው ጥፋት ይህ ይመስለኛል፡፡

ሪፖርተር፡- ቅንጅትን ከፈጠሩት ፓርቲዎች ውስጥ በርካታ እጩዎችን ያቀረበውና በርካታ አባላትን ያስመዘገበው ፓርቲ የሚፈለገውን ቦታ አልተሰጠውም፤ እነዚህ ችግሮች ናቸው ፓርቲውን ወደ ከፋ ችግር የከተቱት የሚሉ ወገኖችም አሉ፤

ዶ/ር ያዕቆብ፡- ከዚህ በፊት በቅንጅትም ሆነ በራሱ ፓርቲ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያደረገ፣ ብዙ መስዋዕትነት የከፈለው አቶ ልደቱ አያሌው፣ ከምክትል ሊቀ መንበርነት ሊያልፍ አልቻለም፡፡ በርካታ አስተያየት ቢሰነዘርም እኔ እንደሚገባኝ አቶ ልደቱ ከፓርቲው ጋር መናቆር የጀመረው ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ይመስለኛል፡፡ ከዛ በፊት ከፓርቲ ጋር አብሮ ነበር የሚሄደው፡፡ በእውነት ሊካድ የማይቻል ብዙ መስዋዕትነት የከፈለ ሰው ነበር፡፡ ም/ሊቀመንበር መሆን ይገባኛል የሚል እምነት ነበረው፡፡ ከዚህ በፊት በትግሉ ብዙም የማትታወቀው ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ በመመረጧ እኔ እንደገመገምኩት አቶ ልደቱ ቅሬታ እንደተሰማው ነው፡፡ አቶ ልደቱ ከፓርቲው መለየትና ከቅንጅት ተቃራኒ እርምጃ መውሰድ የጀመረው ከዚያ በኋላ ይመስለኛል፡፡ አንዳንድ ሰዎች ከዚያ በፊት ብዙ የሚያወሩት ነገር አለ፡፡ እኔ ግን አልቀበለውም፡፡ እኔ የሚመስለኝ የአቶ ልደቱ ቂም የተጀመረው በምርጫው ይገባኛል የሚለውን ቦታ ባለመሰጠቱ ይመስለኛል፡፡

ሪፖርተር፡- ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ምክትል ሊቀመንበር መሆናቸው ትክክል አይደለም እያሉ ነው?

ዶ/ር ያዕቆብ፡- በእኔ በኩል ትክክል ነበረ ነው የምለው፤ ወ/ት ብርቱካን ተሞክሮዋ በፓርቲ ውስጥ ያደረገችው ትግል ብዙም የተመዘገበ ነገር ባይኖራትም፤ በጊዜው ለወጣቶችና ለሴቶች ጥሩ ማደፋፈሪያና ግሩም ምሳሌ ነበረች፡፡ በምክትል ሊቀመንበርነት ልታድግና ለወደፊቱ ሊቀመንበር ልትሆን የምትችል መሪ መሆኗን ያየንበት ነውና የምክትል ሊቀመንበርነት ምርጫው ትክክል ነበር፡፡

ሪፖርተር፡- የአቶ ልደቱ ኩርፊያ ስህተት ነው?

ዶ/ር ያዕቆብ፡- እንግዲህ የአቶ ልደቱ ኩርፊያ ስህተት ነው ማለት አስቸጋሪ ነው፡፡ በእሱ ዓይን ሆነን ብናየው ብዙ መስዋእትነት የከፈለ፣ ብዙ አስተዋፅኦ ያደረገ ሰው ነው፡፡ እና ይገባኛል የሚል እምነት አለው . . .

ሪፖርተር፡- በቅንጅት ውሰጥ ያሉ ሰዎች ለእኔነት፣ ለዝናና ለክብር የሞቱ ናቸው ይባላል፡፡ እርስዎ እኔ እንዲህ ነኝ የሚሉት ነገር . . . .

ዶ/ር ያዕቆብ፡- እኔነትና ዝና ፍለጋ ነበር፡፡ ገንዘብ የሚፈልግ የፓርቲ አመራር ግን አልነበረም፡፡ በአብዛኛው ገንዘብ ያለን፣ ራሳችንን የቻልን ነን፡፡ የስልጣን ጥም ፍላጎት ግን አልነበረም ማለት አይቻልም፡፡ ይሄን ግላዊ ስሜት ለሀገርና ለሕዝብ ጥቅም ማስገዛት ይገባ ነበር፡፡ ይህ ማለት ቅንጅትን አስቀድሞ፤ አስፈላጊም ከሆነ ራስን ማግለል ይገባ ነበር፡፡ በእውነት ይሄም ሲባል በአመራር ደረጃ የነበሩት እኔ እስከማውቃቸው ድረስ ለሥልጣን የሞቱ፣ ለዝና የሚስገበገቡ ሰዎች ነበሩም ብዬም መመልከት እቸገራለሁ፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ለቅንጅት መድከምና መሞት ሌላ ምን ምክንያት አለ ማለት ይቻላል? የራስን ስሜት ለሕዝብና ጥቅም ሲባል ማስገዛት ያለመቻል ካልሆነ በስተቀር፡፡ ለቅንጅት መፍረስ ሌላ ምን ምክንያት ሊቀርብ ይችላል? እኔ ግራ ይገባኛል፡፡ አንዳንዶቹም በጣም ሀብታም የሚባሉ ሰዎች አሉ፡፡ ከስሜታቸውም የገንዘብ ፍቅር የነበራቸው ሰዎች አይደሉም እገሌ፣ እገሌ ማለቱ አስፈላጊ አይደለም፡፡ ገንዘብ አይደለም ያሸነፋቸው እኔ የሚመስለኝ ያሸነፋቸው እልህ ነው፡፡ እገሌ ከእገሌ ጋር በመጣመድ “እሱ አያሸንፈኝም፤ እኔ ግን አሸንፈዋለሁ” የሚል ዓይነት እልህ መገባባት ይመስለኛል፡፡ አንዳንዶቹ ሥልጣንን ያዩ የቀመሱትም ነበሩ፡፡ የችግሩ መንስኤ በግለሰቦች መሃል ያለው አለመጣጣምና አለመግባባት ይመስለኛል፡፡ የግል ስሜትና የቂም በቀል እንጂ እነኚህ በአመራር ደረጃ የነበሩ ሰዎች በገንዘብም ሊታሙ የሚችሉ ሰዎች አይደሉም፡፡ የሥልጣን ጥም ያሰከራቸው ናቸው ማለትም አስቸጋሪ ነው፡፡

ሪፖርተር፡- እልህና ቂም በቀሉ የቱ ነው የነበረው?

ዶ/ር ያዕቆብ፡- መቼም እገሌና እገሌ ናቸው ማለት አልችልም፡፡ ከፍተኛ አመራር ውስጥ በነበሩ ሰዎች ውስጥ የሚንፀባረቅ ነበር፡፡ በከፍተኛ አመራር ውስጥ የነበሩ፣ በከፍተኛ ደረጃ በቂም፣ በጥላቻና በእልህ የሚፈላለጉ ሰዎች ነበሩ፡፡ ይሄ ደግሞ ቅንጅትን ካዳከሙት ውስጥ አንዱና ዋናው ነው፡፡

ሪፖርተር፡- እነዚህ ሰዎች እንዴት አንድ ላይ ሊደራጁ ቻሉ? ምንድን ነው ላያስማማቸው ያልቻለው? ቂም እና ጥላቻ ደረጃ እንዴት ደረሱ?

ዶ/ር ያዕቆብ፡- እንግዲህ ይሄ መቀያየምና መጠላላት የጀመረው ቆይቶ ነው፡፡ ከበፊት የተጀመረ አይደለም፡፡ ቀደም ሲል እንዲያውም ወዳጅ የነበሩና በጣም የሚቀራረቡ ናቸው፡፡ ኋላ ግን ቂሙ እየሰረፀ ነው የመጣው፡፡

ሪፖርተር፡- ምንድን ነው የቂሙ መነሻ?

ዶ/ር ያዕቆብ፡- ሥልጣኔን ቀማኝ ወይም ደግሞ አምባገነን ሆነብኝ የሚል ነው፡፡ ይሄ ደግሞ በሁለት ወይም በሦስት ሰዎች ብቻ ላይ የሚመሠረት አይደለም፡፡ ጠቅላላውን ቅንጅትን የዳሰሰ ጉዳይ ነው መጠላላቱ፣ ምቀኝነቱ በየደረጃው ያለ ስሜት እንጂ በከፍተኛ አመራሮች ደረጃ የተወሰነ አይደለም፡፡

ሪፖርተር፡- የእርስዎ ስም ባይነሣም የኢንጂነር ኃይሉ ሻውልና የዶክተር ብርሃኑ ነጋ ችግር ቅንጅትን አደጋ ላይ ጥሎታል የሚሉ አሉ፤

ዶ/ር ያዕቆብ፡- እኔ ሙሉ ለሙሉ አልስማማም፡፡ እርግጥ የእነሱ ችግር ብዙ አስተዋፅኦ አድርጓል፡፡

ሪፖርተር፡- ፓርቲ መሪ እንጂ ተመሪ አይደለም፡፡ ቅንጅት ተመሪ ሆና ወደቀ የሚሉ የፖለቲካ ተንታኞች አሉ፡፡ ይስማሙበታል?

ዶ/ር ያዕቆብ፡- ይሄ ተአማኒነት ያለው አነጋገር ነው፡፡ ፓርላማ በመግባትና ላለመግባት ሕዝቡን እናነጋግር ብለን በተሰማራንበት ወቅት ከአንድ ቀበሌ በስተቀር “እራሳችሁ ወስኑ እናንተ የወሰናችሁትን እንከተላለን እንቀበላለን” ነው ያሉት፡፡ አንዳንዶቹ ግን “የእኛ ምርጫ ባትገቡ ነው፤ ግን እናንተ መሪዎች እንደመሆናችሁ እናንተ ወስናችሁ እንግባ የምትሉ ከሆነ እንከተላችኋለን” ብለዋል፡፡ ስለዚህ ከአንድ ቀበሌ በስተቀር ፓርላማ አትግቡ የተባልንበት ቀበሌ የለም፡፡

ሪፖርተር፡- ስለዚህ ቅንጅት በወቅቱ የመሪነት ሚና ሳይሆን የተመሪነት ሚና ሲጫወት ነበር?

ዶ/ር ያዕቆብ፡- ይሄ ጥፋት ነው፡፡ መሪ መንገዱን አሳይቶ ሕዝቡን መርቶ ማሳመን እንጂ፣ ሕዝቡ በሚፈልገው መንገድ መጎተት የለበትም፡፡ መሪ የበለጠ ዕውቀት አለው ይባላል፡፡ ከተራው ሕዝብ የተሻለ ግምትና የተሻለ አስተሳሰብ ሊኖረው ይችላል፡፡ ስለዚህ ሕዝቡን የመምራት ግዴታ አለበት፡፡ ሕዝቡ አንድ ሀሳብ አቅርቦለት ያን ሀሳብ እንዲቀበል ማሳመን እንጂ፣ በፖለቲካው በቂ ግንዛቤና ዕውቀት የሌለውን ሕዝብ የወሰነውን ውሳኔ መከተል የለበትም፡፡ ይሄ የአመራር ድክመት ነው፡፡

ሪፖርተር፡- የሕዝብ አደራ በጥፋትና በድክመት ተሳቦ መቅረት አለበት?

ዶ/ር ያዕቆብ፡- ከቃሊቲ ከወጣን በኋላ አስራ አንድ የአውሮፓ አገሮችን ጎብኝተናል፡፡ በቡድን ሆነን አሜሪካም በቀረብኩበት መድረክ ሁሉ እኛ የአመራር አባላት የሕዝቡን ልብ በመስበር፣ ሕዝቡን በማስቀየም ለተሰጠን እምነትና ድጋፋ ብቁ ሆነን ባለመገኘታችን በተገኘሁበት መድረክ ሁሉ ይቅርታ ጠይቄያለሁ፡፡ ዛሬም ማንንም አልወክልም . . . . . ለሥልጣን ጉጉት ወይንም ፓርላማ ለመግባት አይደለም፡፡ ሕዝቡ ለጣለብንን አመኔታ ብቁ ሆነን ባለመገኘታችን ጥፋት ሰርተናል፡፡ እኔ በመፅሐፍም ሆነ በሕይወት ተሞክሮዬ አንድ ፓርቲ እንዲህ ዓይነት የሕዝብ ድጋፍ ሲኖረው አይቼም፣ ሰምቼም፣ አንብቤም አላውቅም፡፡ ለእዚህ ታላቅ ድጋፍ፣ አደራ፣ ውክልና ብቁ ሆነን አልተገኘንም፡፡ አዝናለሁ፡፡ እድሜዬን በሙሉ የሚቆጠቁጠኝ ነገር ሆኖ ይኖራል፡፡

ሪፖርተር፡- እስር ቤት እንኳን ተማምናችሁ ተስማምታችሁ አልወጣችሁም ከእስር ስትፈቱ ወዲያው መጣላታችሁን ያዩ እንኳንም መንግሥት ያልሆኑ ብለዋል፡

ዶ/ር ያዕቆብ፡- እስር ቤት በዚያች በጠባብ አካባቢ ለ18 ወር አብረን በቆየንበት ጊዜ አንዳንድ ግላዊ መናቆሮች ነበሩ፡፡ ይሄ ግን ወደ ፓርቲ የዘለቀ አልነበረም፡፡ አነስተኛ የሆነ የግለሰቦች መቀያየምና መነቋቆር ታይቷል፡፡ እርግጥ ይሄ ከእስር ከወጣን በኋላ በሁለት ቡድን ተከፋፍለን ግማሾቻችን አውሮፓ፣ ግማሾቻችን ደግሞ አሜሪካ በሄድንበት ወቅት ተከስቷል፡፡ ለሆነው ነገር ሁሉ የምወክለው ፓርቲ የለም፤ በግሌ የኢትዮጵያን ሕዝብ ይቅርታ ጠይቄአለሁ፡፡ በአመራር ውስጥ የነበርን ሰዎች ሁሉ ሕይወታችንን የሚቆጠቁጠን ነገር ተፈፅሟል፡፡ ለኢትዮጵያ አንድ ጮራ ፈንጥቆ ነበር፡፡ አገራችን ልዩ አቅጣጫና መንገድ ትይዝ ነበር፡፡ ሁሉም ነገር ያልተሳካውና የመከነው ደግሞ በእኛ በአመራሮቹ ጥፋት እንጂ ከሕዝቡ ድጋፍ በማጣት አይደለም፡፡ ወይንም ደግሞ በባላንጦቻችን ጥንካሬ አይደለም፡፡ በእኛ ድክመት ብቻ ነው፡፡ አመቺ በሆነ ጊዜ ሁሉ የኢትዮጵያን ሕዝብ ተንበረክከን ይቅርታ መጠየቅ ይኖርብናል፡፡

ሪፖርተር፡- ፖለቲካ እኮ ነው?

ዶ/ር ያዕቆብ፡- እንግዲህ ምን ይደረጋል፡፡

ሪፖርተር፡- ግን ከአሁን በኋላ ያ መንፈስ የሚመለስ ይመስልዎታል? በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ የ1997ቱ የምርጫ መነቃቃት ዳግም አይታይም የሚሉ አሉ፤

ዶ/ር ያዕቆብ፡- በእውነት አስቸጋሪ ነው፤ በቅንጅት የነበረው መንፈስ እንደገና እንዲያንሰራራ ጊዜ የሚወስድ ይሆናል፡፡ ምንአልባት ከ5 ዓመት ወይም ከ10 ዓመት ከዛም በላይ ሊወስድ ይችላል፡፡ ምክንያቱም እንዲህ ዓይነት ሁኔታ በየቀኑ አይከሰትም፤ ሕዝብ በእኛ ምክንያት ቆስሏል፡፡

ሪፖርተር፡- ከእስር ቤቱ ከወጣችሁ በኋላ የቅንጅት ሕጋዊ መብት በምርጫ ቦርድ ተቀባይነት ይኑረውም አይኑረውም እንዲገፋፋ ተደርጎ ለሌላ ከተሰጠ በኋላ አንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ ተቋቁሟል በዚህ የቀድሞ ስህተታችሁን ገምግማችሁ ነበር?

ዶ/ር ያዕቆብ፡- የቅንጅትን ተሞክሮ አንስተን የተነጋገርነው ነገር የለም፡፡ መጀመሪያ ሀሳቡን ያመጣችው ወ/ት ብርቱካን ነች፡፡ የቅንጅት ወራሽ ነን በሚለው ተስማማን፡፡ የቅንጅት መንፈስ ይዘን እንጓዛለን የሚል እምነትና ፍላጎት ነበረን፡፡ አንዳንዶቹ አሁንም የቅንጅት መንፈስ ይዞ እየተጓዘ ነው የሚል እምነት አላቸው፡፡ በእውነት አንድነት ፓርቲ በሂደት በተወሰነ ጊዜ ቅንጅትን ሊተካ፣ የቅንጅትን መንፈስ ይዞ ሊሄድ ይችል ነበር፡፡ በመንገዱ ግን ብዙ እንቅፋቶች ነበሩት፡፡ በተለይ የሊቀመንበሯ የወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ መታሰር ይሄን የአንድነት ፓርቲ ሂደት በከፍተኛ ደረጃ አደናቅፎታል፡፡ በፓርቲ ውስጥ መከፋፈል ተፈጥሮ የተለመደው መናቆርና መጠፋፋት እየቀጠለ ነው፡፡

ምናልባት ሕዝቡ ቂሙን ረስቶ በቅንጅት ለተፈፀመበት በደል ይቅርታ ብሎ፣ ሌላ ትውልድ ተክቶ ቅንጅት አስመዝግቦት የነበረውን ድል እንደገና ለማስመዝገብ የኢትዮጵያ ወጣት ችሎታ ቢኖረውም በአሁኑ መልክ ግን ሊሳካ አይችልም፡፡ የኢትዮጵያ ወጣት አንፀባራቂ የሆነ የትግል ታሪክ አለው፡፡ ከፊውዳሊዝም ጋር ተዋድቋል፡፡ ከፋሺዝም ጋርም ተዋድቋል፡፡ አሁንም ሁኔታውን ለመለወጥ ብዙ ትግል እያካሄደ ነው፡፡ በኢትዮጵያ ወጣት ላይ ከፍተኛ እምነት አለኝ፡፡ አሁንም፣ የአሁኑ ወጣት እንደቀድሞዎቹ ኃላፊነቱን ይዞ ሀገሪቱን ወደ ዲሞክራሲ፣ ወደብልፅግናና ልማት ያመራል የሚል እምነት አለኝ፡፡

ሪፖርተር፡- ዛሬ በአንድነት ፓርቲ ውስጥ ለተፈጠረው ችግር ትልቁ ምክንያት ምንድነው ብለው ነው የሚያምኑት?

ዶ/ር ያዕቆብ፡- ቀደም ሲልም ሆነ አሁን አንድ መረሳት የሌለበት ትልቅ ጉዳይ አለ፡፡ ኢህአዴግ ቅንጅትን ለማፍረስ የራሱን ሚና ተጫውቷል፡፡ የሚጠበቅም ነው፡፡ በሰላማዊ መንገድ ለሥልጣን የምንራኮት ኃይሎች ነበርን፡፡ እናም ኢህአዴግም አልተኛልንም፡፡ ቅንጅት እንዲፈርስ ትልቁ ድርሻ የኢህአዴግ አስተዋፅኦ ነው ማለት ይቻላል፡፡ ለቅንጅት መፍረስ የእኛም ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳለው ተናግሬያለሁ፡፡ አሁንም ቢሆን አንድነት ፓርቲ የተፈጠረው ከዚህ የተለየ አይደለም፡፡

ሪፖርተር፡- ኢህአዴግ ምን አደረገ?

ዶ/ር ያዕቆብ፡- ወ/ት ብርቱካንን አሰረ፡፡ በየአካባቢው የፓርቲው ንቁ ተሳታፊዎችና በወረዳ አመራር ደረጃ የነበሩትን ብዙዎቹን አስሯል፡፡ አንገላቷል፡፡ ስብሰባ ለማካሄድ እንኳን አይፈቀድልንም፡፡ የፓርቲውን ሊቀመንበር እስር ቤት ከመወርወር ሌላ ምን ያድርግ?

ሪፖርተር፡- አንድነት ጠንካራ ተቃዋሚ ሆኖ መቀጠል ሲገባው የእርስ በርስ ሽኩቻ ውስጥ ገብቷል፡፡ የፕሮፌሰር መስፍን ወገኖችና የአንድነት አመራሮች መሠረታዊ ልዩነት በእርስዎ እምነት ምንድነው?

ዶ/ር ያዕቆብ፡- መሠረታዊው ችግር ፍርጥርጥ አድርጎ በግልፅ አለመወያየት ነው፡፡ በግልፅ ጠረጴዛ ዙሪያ ልዩነትን አስቀምጦ፣ አፍረጥርጦ መናገር አለመቻል፣ እገሌ ይቀየመኛል፣ ይጣላኛል፣ በሚል ፍርሃትና የባህል ተፅዕኖ ሳቢያ፣ እያንዳንዳችን በጀርባችን ያዘልነው የቀደመው አመለካከት ሁሉ ተደማምሮ በግልፅ ለመወያየት አለመቻል ነው ዋናው ምክንያት የሚመስለኝ፡፡ በእውነት ለእኔ የገባኝ የሚያጣላና የሚያለያየው ነገር ይሄ ነው ማለት አልችልም፡፡

ሪፖርተር፡- የፓርቲው አመላመል የፓርቲው ምስጢር እንዲወጣ አድርጓል ይባላል?

ዶ/ር ያዕቆብ፡- የአንድነት ፓርቲው አመላመል ራሱ በጣም ልቅ ነው፡፡ ፎርም በመሙላት ብቻ የፓርቲ አባላት የሆኑ ሰዎች አሉ፡፡ አባላት ሲመለምሉ ጀርባቸው ሳይፈተሸ ዝም ብለው አባል የሆኑ አሉ፡፡ በዚህ ክፍተት ኢህአዴግ የሚችለውን መስራቱ የማይቀር ነው፡፡ መረጃ የሚያወጡ ተደርሶባቸዋል፡፡ ቢሆንም ግን ሙሉ በሙሉ የቆመ አይደለም፡፡

ሪፖርተር፡- እርስዎ ምክትል ሊቀመንበር ነዎት? እርስዎ ይሄ እንዳይሆን ይከላከሉ ነበር? አባል ስንመለምል ሰርገው እንዳይገቡብን እንዲህ እናድርግ ብለው ያውቃሉ?

ዶ/ር ያዕቆብ፡- ምንም አላልኩም፡፡ የኔ ስራ ብዙ ጊዜ ከውጭ ግንኙነት ጋር ስለነበረ የድርጅት ጉዳይ፣ የፓርቲ ምልመላ ጉዳይ፣ እነዚህን ሁሉ የሚመለከታቸው ሰዎች አሉ፡፡ የእነሱ ተግባር ነው በሚል፡፡ ነገሩ ይመለከተኛል ማለት ነበረብኝ፡፡ ጥፋት ነው፡፡

ሪፖርተር፡- በአብዛኛው የስራ አስፈፃሚ ስብሰባ ላይ አይገኙም፡፡ ይቀራሉ፡፡ ምክንያቱ ምንድን ነው?

ዶ/ር ያዕቆብ፡- የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ወይም የምክር ቤት ሰብስባ መቅረት የጀመርኩት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ነው፡፡ ይህም ራሴ የወሰንኩት ነው፡፡ በፖለቲካው መድረክ ብዙ ጊዜ ስለቆየሁ ለሌሎቹ እድል መስጠት ይገባል፡፡ ወጣቶች መተካት አለባቸው የሚል ፅኑ እምነት አለኝ፡፡ ዛሬ ጊዜው የተለየ ነው፡፡ ጊዜው የዴሞክራሲ ነው፡፡ የመወያያና የመነጋገሪያ ጊዜ እንጂ የመጠፋፊያና የመነቋቆሪያ ጊዜ አይደለም፡፡ የመጠፋፊያ ባህል ያልተጠናወታቸው ሰዎች ሥልጣን ላይ መውጣት አለባቸው፡፡

ገዢው ፓርቲ ይበልጥ አክራሪና አናቋሪ ፓርቲ ነው፡፡ ከሁሉም የበለጠ ገዢው ፓርቲ የድሮ ማርክሲስቶችን አስወግዶ ወጣቶችን መተካት አለበት፡፡

ለሀገሪቱ ሰላምና እድገት አስተማማኝነት ከተፈለገ በማርክሲዝም ሌኒንዝም ታንፀው ስር ሰደው የመጡ ሰዎች በሙሉ ከየትኛውም የፖለቲካ አመራር መውጣት አለባቸው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ራሳቸው መጀመሪያ ከሁሉ ሰው በፊት ሥልጣናቸውን መልቀቅ አለባቸው፡፡ እሳቸው የማርክሲስት ሌኒኒስት አደገኛ አክራሪ የነበሩ ናቸው፡፡ አሁን ከማየው አንፃር ሙሉ በሙሉ ተቀይረዋል፡፡ የሚል እምነት የለኝም፡፡ የሀገሪቱ ፖሊሲ በአብዛኛው የሶሻሊስት ፖሊሲ አቀንቃኝ ነው፡፡ የንብረት አያያዝ፣ የመሬት ባለቤትነት ከተመለከትን የኮሚኒስት ሥርዓት ነው፡፡ ብዙ ድርጅቶች በመንግሥት እጅ ናቸው፡፡ ይሄ ደግሞ የኮሚኒስት ሥርዓት ገፅታ ነው፡፡ ዴሞክራሲን ማፈን፣ የንግግር ነፃነትን ማፈን፣ የኮሚኒስት ሥርዓት መመሪያ ነው፡፡ በሀገራችን እነዚህ ሁሉ አሉ፡፡ ስለዚህ አሁን ሀገራችን በብዙም ባይሆን በከፊል ሶሻሊስት ናት ማለት ይቻላል፡፡

ዘመኑ የሊበራል ዲሞክራሲ በመሆኑ እነዚህ በኮሚኒስት የታነፁ ሰዎች ቦታውን መልቀቅ አለባቸው፡፡ ይሄ ሩሲያና በምስራቅ አውሮፓም ሆኗል፡፡ በኮሚኒዝም የታነፁ ሰዎች ሁሉ ለቀው፣ ዛሬ ከኮሚኒዝም በኋላ የተወለዱ፣ ኮሚኒዝም ሊያበቃ ሲል የተወለዱ ትውልድ ነው የሥልጣን ባለቤት የሆኑት፡፡

የሩሲያ መሪ ሃምሳ ዓመት አልሞላቸውም፡፡ የአሜሪካንም ብንወስድ አርባ ስምንት ዓመታቸው ነው፡፡ ምስራቅ አውሮፓም ተመሳሳይ ነው፡፡ ሁሉም ወጣቶች ናቸው፡፡ ኮሚኒዝም ከተዳከመ በኋላ ያደጉ ሰዎች ናቸው፡፡ ስለዚህ በአዲስ ትውልድ፣ በአዲስ አስተሳሰብ አመራሮቻቸው ተክተዋል፡፡ ኢትዮጵያውያንም ይህንን ፈለግ መከተል አለብን፡፡ የአገራችን ወጣቶች ለዚህ ይሰንፋሉ አልልም፡፡ አኩሪ የሆነና አንፀባራቂ ታሪክ አላቸው፡፡

ሪፖርተር፡- ጠቅላይ ሚኒስትር መለስን የሚተካቸው ሰው የለም የሚሉ አሉ፡፡ ፓርቲያቸው በተለይ ያለእሳቸው የሚል እምነት አለው፤

ዶ/ር ያዕቆብ፡- ፈረንጆቹ ይሄንን ዓይነቱን ነገር ካሳይኮፋንትካ (Sycophant) ይሉታል፡፡ ባዶ ነገር የሚናገሩ አሞጋሾች የሚሉት ነው፡፡

ይሄ አሞጋሾች የሚሉት ነገር ነው፡፡ ማንም ማንንም ይተካዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስም ሰው ናቸው፡፡ በግል ችሎታቸውም ቢሆን ጠቅላይ ሚኒስትሩን የሚመጥናቸው ኢትዮጵያዊ የለም ማለት ኢትዮጵያውያንን ሁሉ መስደብ ነው፡፡ ደግሞ የሲስተም ጉዳይ ነው፡፡

ሪፖርተር፡- በቃኝ እያሉ ነው? ለምን? ሽሽት ወይስ መሰላቸት?

ዶ/ር ያዕቆብ፡- አዎን” አሁን እኔ በቅቶኛል፡፡ ይሄም ማለት ከትግል ሜዳ እወጣለሁ ማለት አይደለም፡፡ በፓርቲ አመራርነት ግን አልቀጥልም፡፡ ደብዳቤም አስገብቻለሁ፡፡ ለደብዳቤው ገና ምንም ምላሽ አላገኘሁም፡፡ ምላሹም ደግሞ ተቀባይነት እንደሚያገኝ እርግጠኛ ነኝ፡፡ ምክንያቱም የበቃኝ ጉዳይ ነው፡፡ በሌላ ደረጃ ልሰራ እችላለሁ፡፡ በአማካሪነት ልሰራ ላማክር እውቀቱ ካለኝ ችሎታው ካለኝ የማውቀው ነገር ከሆነ ለማማከር ዝግጁ ነኝ፡፡ ሌላም የፅሑፍ ስራም አስፈላጊ ከሆነ ልሰራ ዝግጁ ነኝ፡፡ ግን በአመራሩ ደረጃ ከአሁን በኋላ አላደርገውም፡፡

ሪፖርተር፡- በፖለቲካው መስመር ካልሆነ በምን መልኩ ሊታገሉ አስበዋል?

ዶ/ር ያዕቆብ፡- ለአገር ዕድገትና ልማት በየአቅጣጫው መስራት ያስፈልገዋል፡፡ ንግድም ላይ እንኳን ብሰማራ ለአገር ዕድገት ነው ብዬ አስባለሁ፡፡ አንዳንድ ትንንሽ ነገሮችንም ብፅፍ እሱም ለአገር አስተዋፅኦ ይኖረዋል፡፡ እንዲሁም በምፈለግበት አካባቢ እንዲህ ዓይነት የተወሰነ ስራ ብባል ለመስራት ዝግጁ ነኝ፡፡ እኔ ሙሉ በሙሉ ከፖለቲካ ወጥቻለሁ አልልም፡፡ ማንም ከፖለቲካ ሊወጣ አይችልም፡፡ ከፖለቲካማ አይሸሽም፡፡ ፖለቲካ ልሽሽህ የሚባል ነገር አይደለም፡፡

ሰው የፖለቲካ እንስሳ ነው ይባላል፡፡ ከፖለቲካ ልወጣ አልችልም፤ ከብዙ ጊዜ ጀምሮ የያዝኩት ነው፡፡

ሪፖርተር፡- በተደጋጋሚ ኢህአዴግ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሊረሳው የማይችለውን ታሪካዊ ስህተቶች ሠርቷል ብለው ሲናገሩ ይሰማል፡፤ እነዚህን ነገሮች የመታገያ ስልቶችም አድርገው ይቀጥላሉ?

ዶ/ር ያዕቆብ፡- ኢትዮጵያን የባሕር በር የማሳጣት ጉዳይ ዋናው ነው፡፡ አሰብን የማጣቱ ጉዳይ መቼም ቢሆን የኢትዮጵያ ሕዝብ የሚረሳው ጉዳይ አይሆንም፡፡ እኔም አቅሜ በፈቀደ፣ በሌሎችም እንቅስቃሴ የምተወው አይደለም፡፡ የባሕር በር መዘጋት የኢኮኖሚ ጥያቄም ብቻ አይደለም፣ የፀጥታም ጉዳይ ነው፡፡ ማንኛውንም ኢትዮጵያዊ ኢህአዴግ የሰራው ትልቅ ስህተት ምንድነው? ተብሎ ቢጠየቅ የባህር በር መዝጋቱ ነው የሚል መልስ እንደሚሰጥ ጥርጥር የለውም፡፡ አሰብ የኢትዮጵያ ሉአላዊ ግዛት ናት፡፡ ለዚህ ብዙ ምክንያቶች አሉ፡፡ ይሄ መንግሥት ሊያሰከብር የሚችለው የነበረ፣ ነገር ግን በድክመቱና በማንአለብኝነቱ ለቆት እንጂ አሰብ የኢትዮጵያ አካል ነበረች፡፡

ከስዊድንና ከጀርመን አምባሳደሮች ጋር በጊዜው ስለ አሰብ አንስተን ስንነጋገር በአሰብ ላይ ኢትዮጵያ ጥያቄ ብታነሳ የጀርመንና የስዊድን መንግሥት ይደግፉት ነበር ብለዋል፡፡ ዛሬ የዓለም አስተሳሰብ አብዛኛው እንደዚህ ነው፡፡ በአንድ ወቅት አሜሪካ አሰብ ወደ ኢትዮጵያ መታጠፍ ይገባዋል በሚል በተመድ ጽ/ቤት ፊት ለፊት ሰላማዊ ሰልፍ አደረግን፡፡ የፀጥታ ም/ቤት አባላትን ለማነጋገር ተከፋፈልን፡፡ እኔ የፈረንሳይና የአሜሪካ የፀጥታ ም/ቤት አባላትን አገኘሁና ስንጠይቃቸው ያሉት መንግሥታችሁ አልጠየቀንም፤ እኛ እንዴት አድርገን እንጠይቅና እንደግፍ፤ መንግሥታችሁ ቢጠይቅ ኖሮ ይሆን ነበር የሚል መልስ ስጡኝ፡፡

መንግሥታችሁ አሳልፎ የሰጠውን ነገር እኛ በምን መልኩ እንቃወማለን ብለው አሉ፡፡ በተለያዩ መድረኮች ከውጭ ሀገር ሰዎች ጋር ተነጋግሬአለሁ፤ ከወደብ የስድስት ሰዓት ርቀት ላይ ሆነን የባህር በር ተዘግቶብናል፤ ስንል የሚያምን የለም፡፡ ብዙ ሕዝብ እያላት የባህር በር የሌላት አገር ኢትዮጵያ ናት፡፡

መፍትሄ ካልተገኘለት ለትውልድ የሚቀር ቁስል ነው፡፡ ማንም ኢትዮጵያዊ የሚለቀው አይደለም፡፡ በ60 ኪ.ሜ. ርቀት ታፍነህ ሙት የሚል ሕግ የለም፡፡ በሠላማዊ መንገድ እንደሚሆን ተስፋ እናደርጋለን፡፡ በመደራደር ቢሆን ተስፋ እናደርጋን፡፡ ሌሎችንም ብዙ መፍቻ መንገዶች አሉ፡፡ ለሰላምና ለዕርቅ ሲባል ምናልባት መሬት ማሸጋሸግ ይቻላል፡፡ ለኤርትራውያኑ የእርሻ መሬት ሰጥቶ አሰብን ሊሰጡን ይችላሉ፡፡ ለሰላም ሲባል እንጂ ሃብትነቱ በመርህ ደረጃ የኢትዮጵያ ነው፡፡

ሁለተኛው የኢህአዴግ ስህተት ብዬ የምቆጥረው፣ ሕዝቡን በብሔረሰብ መከፋፈል ነው፡፡ ይሄ ሲባል ግን በቅድሚያ ላስጠነቅቀው የምፈልገው ብሔረሰቦች የራሳቸውን ቋንቋ የመናገር፣ ባህላቸውን የማክበር፣ ታሪካቸውን የማሳወቅ፣ የውስጥ አስተዳደራቸውን የመምራት መብት አላቸው፡፡ አሁን ግን ኢትዮጵያ ውስጥ የሚታየው ብሔረሰብ ተከፋፍሎ ከዚህ በፊት ባልታየ መልኩ ምንአልባት አንድ ሳምንት በማይሞላ ጊዜ የብሔረሰቦች ግጭት በተለያዩ አካባቢዎችና የትምህርት ተቋማት፣ ወጣቶች በብሔረሰብ እየተቧደኑ ብዙ ጊዜ ጉዳት የደረሰበት ሁኔታ አለ፡፡ የሰንደቅ ዓላማ ባህል በተከበረበት ወቅት አንድ ጥፋት አስተውያለሁ፡፡ ሕፃናት “ሰንደቅ ዓላማ ምን ማለት ነው?” ተብለው ሲጠየቁ የብሔር ብሔረሰቦች እኩልነት፣ በመፈቃቀድ ላይ የተመሠረተ አንድነት ማለት ነው እያሉ የተነገራቸውን ይመልሳሉ፡፡ እንግዲህ አንድ ትውልድ ኢትዮጵያ በብሔር ብሔረሰብ የተከፋፈለች አገር ናት ብሎ እያደገ ነው ማለት ነው፡፡ ከአፋቸው እነዚህ ሕፃናት አንድ ጊዜ ኢትዮጵያ ሲሉ አልሠማሁም፡፡ ይህ አደገኛ አካሄድ ነው፡፡

አንድ ሰው “ትልቅ አገር ተከፋፍሎ ትንሽ ይሆናል፤ ትንሽ አገር ደግሞ ተባብሮ ትልቅ ይሆናል” ብሏል፡፡ አሁን እኔ ስጋቴ የወደፊት ኢትዮጵያ እኛ የምናውቃት ሆና ትቀጥላለች ወይ . . . . . አንድ ብሔረሰብ ከአንድ መንግሥት ጋር ውል የመፈራረም መብት የለውም፡፡ አሜሪካ ግን ይደረጋል፡፡ አሜሪካ የተዋሃዱት እኮ ሉአላዊ ሀገር የነበሩ ናቸው፡፡ አሜሪካ እያንዳንዱ ስቴት ከሌላ መንግሥት ጋር ውል መፈራረም ይችላል፡፡ ከዛ ሌላ እኔ የማውቀው አገር የለም፡፡ በኢትዮጵያ አንዳንድ ብሔረሰቦች ወደ ሀገርነት እያመሩ ነው፡፡ የራሳቸው ልዩ ሀገር እየሆኑ ነው፡፡ ቀስ በቀስ ወዴት እየተኬደ ነው? ይህ ታሪካዊ ስህተት ነው፡፡ ስለታሪካዊ ስህተት ካነሳን ቅንጅትን ማፍረስም ሌላ የታሪክ ጉዳይ ነው፡፡

The "Untold Story" of the Starvation in Ethiopia

By Obang Metho

Do Donors in the West Really Want a Strong, Independent, Unified and Democratic Ethiopia?

As Ethiopians who care about the future of the people of Ethiopia, we want to share with you the “untold story” about hunger in Ethiopia as you examine strategies to intervene in the current food crisis in the country. First of all, we deeply thank you for your recent compassionate plea before the UK House of Commons for food aid to Ethiopia due to the current risk of starvation to many millions. Many Ethiopians face certain starvation without such aid; however, unless the root reasons are examined and long-term solutions sought, Ethiopia will remain a country in constant crisis.

We represent Ethiopians who believe Ethiopia should be capable of feeding itself, even during periods of drought and famine. Unfortunately, Ethiopia has become a “culture of poverty,” with numerous “locks” in place that ensure the continuation of chronic failure and never-ending dependence on others for our basic survival. Without fundamental changes to those mechanisms, attitudes and actions that perpetuate such dependence, huge amounts of food aid will neither meet our immense and ongoing need nor will it bring about a sustainable solution.

The image of famine, hunger, poverty and dependency on outsiders for our basic survival has not always been synonymous with “Ethiopia.” In the 1950ties, most Ethiopians fed themselves and were better off than they are now despite global technological advances, most of which have not reached Ethiopia. Climate change and population increases certainly play a role, but are only part of the problem, much of which has at its core, the authoritarian government under the control of Prime Minister Meles Zenawi.

I am writing to you as a representative of the Solidarity Movement for a New Ethiopia (SMNE) , a grassroots social justice movement of diverse Ethiopians which seeks to mobilize Ethiopians in the Diaspora and within Ethiopia to unite in a coalition across ethnic, regional, political, cultural and religious lines to work together in bringing about and sustaining a more reconciled Ethiopia where robust freedoms, the rule of law, respect for human rights, equal opportunity and good governance undergird a societal structure conducive to the enhancement of life and well-being for all its citizens.
The food crisis is an area of great concern to us. We seek to do all we can to help reduce the scope and impact of this looming crisis by focusing on long-term solutions can be found.

First we must acknowledge that Ethiopia has greatly benefited from friendships with other countries, organizations and notable individuals, which have provided a great deal of support over the years, particularly during times of crisis such as in 1984-1985 during the last major famine, when the UK and others in the world rallied to support the suffering people of Ethiopia.

Now, twenty five years later, Ethiopians are unfortunately in the same position. It is not by accident. Any investigation of the previous famine will reveal a close association with the repressive regime of Mengistu who was responsible for the large-scale destruction of food, animals, homes and crops, all accompanied with widespread human rights atrocities, only exacerbated by the drought.

Opponents were targeted and Meles was among them. He is now repeating that cycle so when one asks why Ethiopia is not better prepared for recurrent droughts, one may see that with one hand his regime is destroying the peoples’ means to sustain their lives while with the other hand, begging for food aid. As long as there is need, his regime has been financially benefiting. The problem now is that with the drought, the need has mushroomed beyond what is “manageable.”
UK House of Commons

Closer investigation will reveal longstanding and deeply entrenched corruption, mismanagement and the use of aid, development and agricultural policies as a means to exert political control. In such a system, some are rewarded and others punished, even with starvation, based on party membership, ethnicity or compliance. The disparities between regions can be seen by the map predicting which regions will be most affected.

During the last drought, the very arid region of Tigray was hard hit, but as you can see, development resources have reduced the threat in 2009. Yet, on November 6th, the government-controlled website, Walta, reported that 486,000 quintals of food was distributed in the Tigrayan region, along with seed for farmers.What about the need in the southern sections of the country?

What is the purpose of such favouritism except to create a greater divide and deeper ethnic tensions between Tigrayans, many who want this regime to fall, and the rest of Ethiopians?

It is hard to believe that Meles truly cares about the Tigrayans, but instead it is more likely a ploy to shore up more support for himself by unfairly lumping Tigrayans together with him, making them feel more vulnerable without him.

You maybe saw a hint of a bigger problem when you visited south-eastern Ethiopian a year ago to assess the condition of the people in the Ogaden; however, instead of seeing an accurate picture, you later learned that what you saw was a “staged version” as the most malnourished children were removed from their dying beds just prior to your visit in order to minimize the seriousness of the problem.

Here is a country that cares more about its image than its dying people; one where the numbers of those at risk have been covered up. What you may have seen if allowed full access was how the Meles regime has targeted the people of the Ogaden, using human rights crimes, starvation and deprivation of humanitarian aid as tools of oppression and blanket punishment of an ethnicity for any resistance.
Since that time, forty-two NGO’s have been kicked out of the region; allegedly, because of providing reports of the serious human rights violations being committed by the Ethiopian military. When the walls blocking access to the Ogaden region finally fall, the world may not be prepared for what they will see—something that may radicalize parts of this population.

It is no surprise that there is little pre-planning to help avoid starvation in a country that regularly wants more money to put into its military to suppress the people or that is now allegedly nearly “giving away some of Ethiopia’s most fertile land to investors or foreign countries rather than removing agricultural development obstacles to Ethiopians.

Even more outrageous is evidence regarding the level of corruption in Ethiopia that prevents the food and humanitarian aid from reaching many of the people for which it was intended; instead, ending up in overseas bank accounts of those in the Ethiopian government or their crony supporters who dominate most every sector of society. Research conducted on this issue revealed that the amount of money being deposited in UK bank accounts from Ethiopia exceeded or nearly exceeded what it received in financial aid. As the people of Ethiopia suffer and starve, tolerance of such corruption becomes morally reprehensible.

Why is the Meles regime allowed to repeatedly break the rules of accountability required by donor countries? This is wrong. Right now, the excuse is being given, by Meles too, that there is no viable alternative to Meles so he is better than a failed state, but the tensions rising in Ethiopia may become too great for Meles to handle and it may all end up exploding into violence and chaos. Why are donors not more concerned about empowering a viable alternative—an opposition movement—that could bring greater justice and freedom rather than empowering a dictator now accused of genocide and crimes against humanity? Where is the pressure to release such legitimate leaders such as Birtukan Mideksa who was imprisoned only because she was a threat?

Right now, no one is protecting the people or their interests and many opportunists like it that way, but this comes at a cost as the perfect storm is brewing in Ethiopia for disaster. The world of truly compassionate decision makers can now make a difference in taking a moral stand. Real solutions must be demanded, rather than ones contrived to appear humane while supporting the exploitation of a nation and people behind their backs.

The conception of Ethiopians as being incapable of supporting themselves is insulting to Ethiopians who cannot even buy fertilizer or good quality seeds without political affiliation. Ethiopia is a rich country that has ample resources and areas of richly fertile land that could feed the country. This is what donor countries should be emphasizing rather than giving food aid year after year and supporting a regime that after 19 years has instead killed the democratic voice and the God-given valuing of human life and dignity. No wonder why there is no viable alternative.

With the election coming up in 2010, the people of Ethiopia are watching carefully to see if the donor countries like the USA and UK will change or will continue with the same game plan. If they continue as is, that will be telling. Do the donor countries like the UK, US, Canada and the EU really care about a free and fair election or only about the appearance of a free and fair election because they are afraid of what kind of regime might come after Meles?

The truth is, the longer the investment is made in a dictator over the people, the deeper the resentment of the people will be and the tighter the control will have to become to limit the voice of the people. This is why many fear that Ethiopia may implode. To avoid this result, only a deep change of course, not just pretence, will bear the desired fruit for both sides.

Ethiopia has become a fragile state that could erupt and destabilize the entire Horn of Africa unless there is structural change that deals head on with the high level of corruption, serial dictators, divide and conquer policies, cronyism and the free reign given to internal and external opportunists. Emergency food aid is only the beginning of the problem. Eventually, Ethiopians will win their freedom; it is just a matter of time.

Let morality be the guide rather than economic or national interests. Ethiopians can see that some in the West really do not want a viable, more democratic alternative to Meles as long as everything is for sale in Ethiopia at “bargain” prices, but if the West loses its soul, what a tragedy for the rest of the world! Please take a stand for the moral right to be done in terms of Ethiopia.

No amount of democratic and humane rhetoric or financial aid will ease the conscience or guilt of those who gain from the plight of others. Like the brilliant and courageous Wilbur Wilberforce, who fought against the economic entrenchments that held slavery in place, we call on you, as someone who is a voice of compassion and justice, to open those locks that will otherwise condemn millions to continuing starvation, suffering, poverty and human rights crimes.

(The above is an Open Letter to the UK Secretary of State and Donor Countries to Ethiopia. Mr. Obang Metho is the Executive Director of Solidarity Movement for a New Ethiopia (SMNE). The writer can be reached at [email protected])

Ethiopia elections: Last ditch attempt at blowing dust

By Hindessa Abdul

Four political parties are said to have agreed upon and signed a “code of conduct” that would make it easier for them to run for the 2010 general elections in Ethiopia. At the moment it is the governing party which is known to the public or to whoever is concerned. The three “opposition parties” who signed the code are Coalition for Unity and Democracy (a creation of the National Electoral Board of Ethiopia and awarded to an Ayele Chamiso), the All Ethiopian Unity Organization, and the Ethiopian Democratic Party. The leaders of the latter two are much more known than the parties they supposedly represent. The agreement on the code of conduct was signed by the prime minister wearing his hat of a party leader.

The Message

The appearance of the prime minister is symbolic in view of the rare appearances he makes with opposition politicians. He is normally satisfied with sending his all too powerful lackey who officially is the communications adviser with a minister portfolio.

The TPLF boss didn’t show up there for the Ethiopian public. That was rather an attempt to hoodwink the major donors who from time to time talk of the ever narrowing political space in the country. It sells well also with those who think in absence of a “strong opposition”; Meles is the messiah who can lead the horn of African nation to the Promised Land.

In view of the pressure some of the donors exerting on those who didn’t join the charade, particularly the Forum (Medrek), the stunt seems to hit the intended target. Even more so, Forum may succumb to the pressure as they will be threatened with cancellation of their certificates as parties.

The calculation

Forum (Medrek) which is a motley group of eight parties and individuals have some personalities who can make noise. TPLF has warned from the outset it has learnt a lesson from the 2005 elections and they will not tolerate any similar behaviors. While TPLF wants some of them in the parliament as it had done ever since 1995 following the adoption of the constitution jointly written by Meles and the late Kifle Wodajo, it doesn’t want any more seats for the nominal opposition. As it has been observed recently every result must be in the 99 percent realm. The last local elections were reminiscent of the Maoist states of the 70s from which TPLF draw its ideology. In the 2008 local elections TPLF got 3.5 million cadres elected for the various local and regional councils (That is about the entire population of Congo Brazzaville). The news was that only 3 people were elected from other ranks.

Though TPLF would allow Forum to contest the elections under his own terms, what Hailu Shawel gave him was more than they bargained for. It was a God sent moment. So if Forum is forced to boycott the elections, it is the party of Lidetu and Hailu who will be contesting. Is there anyone by now who believes that they will ever win a seat in a fair election? But no surprises if both show up in the parliament next year. TPLF will work hard to get them elected.

The story of betrayal

During the 2005 elections and aftermath, in addition to the killings, torture, imprisonment and intimidation, there were a fair amount of betrayals and frequent changes of sides that undermined the opposition. Some were monumental. Like that of Lidetu Ayalew, the act of which earned him the nickname Kihdetu Ayalew.

It is almost a fresh memory when Hailu stood as a symbol of defiance just after the election with that famous footage of international media showing him under house arrest in his own compound. The same can be said of Lidetu when his former enemies ransacked his office and put him under house arrest.

While the latest betrayal doesn’t make a difference in the political scene, it was clearly aiming at gaining some short sighted benefits. The Engineer may have been calculating that the eminent release of Birtukan would send him into oblivion. So before she even got released he wanted to make a statement. One cannot hide the fact that his submission to TPLF is a blow to Forum who at the moment do not know what to do. But whatever calculation the Engineer may have in his mind, it is too late too little to save his skin. For the moment Hailu has at least gained the title he has always wanted. TPLF has ordered all their media to address him as Engineer Hailu Shawel. But at the end of the day, make no mistake he is the biggest loser of all.

Sprinkles in parliament

Since the formation of the parliament TPLF has deliberately put a couple of opposition politicians with an oratorical skill. That was supposed to give a democratic character to the rubber stamp parliament. In the mid 90s it was Major (Shaleqa) Admasse who never tired of condemning the leaders of TPLF and ANDM. When he finally passed away, the government media produced a nice obituary. Then came Professor Beyene Petros, Bedru Adem, Dr Merera Gudina, Lidetu Ayalew and the likes. Each gave the parliament some semblance of a democratic character. Obituaries abound, what they will get in exchange is yet to be seen.

Now it is the members of Forum making the noise. Dr Merera Gudina, Bulcha Demeksa, former president Dr Negasso Gidada and former defense minister Seye Abraha who are being the most outspoken. Again the public is suspicious of some of these politicians for the various roles they had played earlier. I don’t blame the public.

Seye Abraha was known for his battle rhetoric before he fell out with his brothers in arms. Some like Dr Merera were unwilling accomplices of the government for deciding to join the parliament after the carnage of unarmed civilians in 2005. Probably the most notorious of them all is the biology professor turned politician Dr Beyene Petros. He has been chairman of so many political parties that this writer may be forgiven for losing track of which party he is leading at the moment. It is true that he has been the member of the parliament for over a decade. When not in parliament he was vice minister of education when TPLF just took power.

In closing

Whatever the agreements or code of conducts there will be nothing that will change in Ethiopian politics at least for the foreseeable future. The result of the election has been a fait accompli since long time. The systematic elimination of opposition politicians has left TPLF to be the sole party that calls the shots for many years to come. In the mid 90s some leaders of the party were talking of becoming the PRI (Institutional Revolutionary Party) of Ethiopia, in reference to the Mexican governing party that was in power for over 70 years. But then PRI was defeated and that talk slowly died down.

What this election is good for the ruling party is not about political transformation of the country. They also have an economic incentive. The year is already promising for Trans Ethiopia owned by the Endowment Fund for the Rehabilitation of Tigray (EFFORT) which is already amassing fortune out of the transportation of food to the drought affected areas. They will also make more money in the transportation of election materials to the various corners of the country. Party cadres will definitely benefit from the per diems and other perks when they will be assigned to carry out the elections. The party owned publishing houses like Mega will be busy printing the various materials. The list goes on and on. These are the other altruistic reasons for undertaking the elections.

(The writer can be reached at [email protected])

Ethiopia: Addis Ababa Police Headquarters robbed

ADDIS ABABA, ETHIOPIA — Unknown individuals have reportedly robbed the Addis Ababa Police Headquarters late last month taking with them over 20 AK-47 automatic rifles, several hand grenades, and ammunition, according to Ginbot 7 Radio.

Such a brazen attack on a police headquarters in Addis Ababa, which is watched by several layers of security agencies — the Federal Police, kebele police, the military, Ministry of Internal Security, and the Addis Ababa police itself — has caused a speculation that the robbery might be an inside job.

More from Ginbot 7 Newspaper [Amhairc]:

ከባድ የጥበቃ ስራ በሚካሄድበት አዲስ አባባ ፖሊስ ጽፈት ቤት ውስጥ የመሳሪያ ዝርፊያ ተካሄደ

የወያኔ የደህንነት፣ የመከላከያና የፖሊስ አባለት ለ24 ሰአት በተጠንቀቅ በሚጠብቋት አዲስ አበባ የመሳሪያ ዝሪፊያ መካሄዱ ፤ ዝሪፊያውም የተካሄደው በፖሊስ ጣቢያው ግቢ ውስጥ መሆኑ ብዙዎችን አስገርሟል።

ጥቅምት 24 ቀን 2002 አም ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች በአዲስ ከተማ ፖሊስ ጣቢያ ውስጥ በተፈጸመው ዝርፊያ ከ20 በላይ ክላሺንኮቭ ጠመንጃዎችና በርካታ ጥይቶችና ቦምቦች መዘረፋቸውን ምንጮቻችን ተናግረዋል። ዝርፊያው የተፈጸመው በሌሊት ሲሆን፣ የወያኔ ተረኛ ጠባቂ ፖሊሶች ስራቸውን በመስራት ላይ እንደነበሩም ለማወቅ ተችሎአል።

የዘራፊዎቹ ማንነት በውል ባይታወቅም ለዝግጅታችን ሚደርሱን መረጃዎች እንደሚያመላክቱት ዝርፊያውን የፈጸሙት ራሳቸው የወያኔ ሹመኞች ሳይሆኑ አልቀረም። የወያኔ ባለስልጣናት የተወሰኑ ፖሊሶችን ለማጥቃት በማሰብ ዝርፊያውን ሆን ብለው እንዳቀነባበሩት የሚጠቁሙ መረጃዎች በርካታ ሲሆኑ፣ የግንቦት 7 ድምጽ መረጃውን አጣርቶ ለህዝብ ይፋ ለማድረግ በመስራት ላይ ነው።

በተያያዘ ዜናም ባለፈው ወር ብቻ ከ1500 በላይ ፖሊሶች ስራቸውን በፈቃዳቸው ለቀዋል። ፖሊሶቹ ከወያኔ ጋር አብረው ለመስራት አለመፈለጋቸውን በመግለጽ የመልቀቂያ ደብዳቤ ሲያስገቡ መቆየታቸውን ለማወቅ የተቻለ ሲሆን፣ ወያኔ በሚለቁ ፖሊሶች ቦታ ታማኝ ተተኪዎችን ካዘጋጀ በሁዋላ የስራ መልቀቂያውን መፍቀዱ ታውቋል። ይህን ተከትሎም ከ1500 በላይ ፖሊሶች ስራቸውን ጥለው መውጣታቸውን ከታማኝ ምንጮች ያገኘው መረጃ አመልክቷል።

ወያኔ በፖሊሶች ላይ ያለው ጥርጣሬ በየጊዜው እየጨመረ በመምጣቱ በቅርቡ በጦላይ ወታደራዊ ማስልጠኛ ጣቢያ ግምገማ አካሄዶ በርካታ ፖሊሶችን ማባረሩ የሚታወስ ሲሆን፣ ተመሳሳይ ዙር ግምገማ በቅርቡ እንደሚደረግም ለማወቅ ተችሎአል።

ወታደሮችና ፖሊሶች አገርን በመግደል ላይ ካለው የወያኔ አገዛዝ ጋር በመተባበር ወገናቸውን ከመበደል እንዲታቀቡና የነጻነት ሀይሎችን እንዲቀላቀሉ የግንቦት 7 ሊ/መንበር የሆኑት ዶ/ር ብርሀኑ ነጋ በአዲስ አመት መልእክታቸው ጥሪ ማቅረባቸው የሚታወስ ሲሆን፣ ጥሪው በሰራዊቱና በፖሊሶች ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነት እያገኘ መምጣቱን የሚደርሱን መረጃዎች ያሳያሉ።

Institutionalized torture of Hassan Ahmed Makhtal in Ethiopia

Hassan Ahmed Makhtal Article 2 of the Convention against Torture and other Cruel, inhuman or Degrading Treatment or Punishment states that: “Each State party shall take effective legislative, administrative, judicial or other measures to prevent acts of torture in any territory under its jurisdiction. No exceptional circumstances whatsoever, whether a state of war or a threat of war, internal political instability or any other public emergency, may be invoked as a justification of torture. An order from a superior officer or a public authority may not be invoked as a justification of torture.”

Common article 3 of the Geneva Conventions of 1949 prohibits torture during internal armed conflict. States are also required to bring those responsible for torture to justice and to give redress and compensation to those who have been tortured.

Article 18(1) of the Ethiopian Constitution states that: “No person shall be subject to torture or cruel, inhuman or degrading treatment or punishment.”

However, in the Ogaden, there is neither arrest nor interrogation without torture. Usually, Ethiopian armed and security forces systematically torture detainees to extract confessions or information under duress. A number of people were tortured to death. The OHRC has examined a large number of torture survivors; some of them were disabled, while others bore scars of torture on their bodies.

The latest victim of Ethiopian government’s institutionalized torture was Hassan Ahmed Makhtal who died from wounds sustained during his detention.

On May 17th 2007, in Jigjiga, Ethiopian security forces and the local police arrested Hassan Ahmed Makhtal and a number of his relatives from their residences in the dead of night. And then they were transferred to Garabcase military barracks and Jigjiga Police Centre. According to ex-jail mates and relatives’ accounts they have undergone severe physical and psychological torture. Hassan, who was in a poor state of health, was denied adequate medical treatment while he was in detention. (See Ogaden: Ethiopian Government Forces: Massacre, displace and starve out the civilian population with impunity ref: OHRC/AR/07).

Recently, after 22 months of detention without official charges or trial he was released on bail, and was not allowed to travel abroad for medical treatment.

Hassan’s younger brother Bashir Ahmed Makhtal who is a prominent Canadian businessman, and originates from the Ogaden region, is now serving a life sentence in an Ethiopian jail. He was accused of being a member of the Ogaden National Liberation Front. (Bashir Ahmed Makhtal: Addis Ababa Court’s Sentence: A Miscarriage of Justice ref: OHRC /PRAU/1209).

Since the arrest of his Canadian brother, the Ethiopian government has hunted down all members of his extended family without an apparent reason.

The Ogaden Human Rights Committee is concerned about the safety and well-being of the remaining members of Hassan Ahmed Makhtal’s extended family, who are in detention and asks for their unconditional and immediate release.

The Ogaden Human Rights Committee condemns Ethiopian government’s policy of subjecting detainees to torture and other cruel, inhuman and degrading treatment.

(Ogaden Human Rights Committee, ogadenrights.org)