Ethiopian 2000 celebration in Dallas, Texas!

Press Release

The purpose of celebrating the upcoming Ethiopian 2000 New Year (Ethiopian Millennium the Julian calendar) at the City of Dallas in a dignified way is to introduce Ethiopia’s unique culture and its contribution to the world civilization to the international community and to celebrate the American and Ethiopian relations (Ethiopian and African-American Relations).

Date: September 11, 2007
Place at the City of Dallas Flag Room
Time from 11 AM to 4 PM

የኢትዮጵያ ሁለት ሽ ዓመት ዘመን መለወጫ በዳላስ መዘጋጃቤት ውስጥ ለአንድ ቀን በከፍተኛ አከባበር ተከብሮ ይውላል። የዝግጂቱ ዋና ዓላማ፡ ኢትዮጵያ ልዩ የሚያደርጋትን ባሕልዋን ፡ ሕዝቡዋን እና ለዓለም ያደረገቻችውን አስትዋጽዎ በሁለት ሽው ዘመን መለወጫ ምክኒያት ለውጭው ዓለም ለማስታዋወቅ እና በኢትዮጵያ እና በአሜሪካን መሃል የነበረውንም ታሪክ በማስታወስ የሁለቱ ሐገሮች ሕዝብ የመከባበር እና የመቀራረብያ መንገድ በአዲስ መልክ ለማደስ ነው።

Ethiopian Women For Peace And Democracy (EWPD)
PO Box 860374
Plano Texas 75086 U.S.A.
E-mail [email protected]