Ethiopian News and Opinion Forum


Re: More “Low Intensity Conflict” In The Eritrea-Ethiopia Border

Postby Aragaw » 12 Mar 2012, 16:29


revelations wrote:
aragaw wrote:
revelations wrote:ጫታ ሆነ ምነው? ኤደን እንኳን ለስብሰባ ወደ አዲስ አበባ ሄዶ ነው:: ትንሽ ግጭት ነበረ እንደገና የሚል ወሬ ነፍሷልና አጣሩ እስቲ::


revelations,

አይ እንደው ያረጉታል ብለህ ነው? ወያኔ የ ኤኮኖሚ እገዳ ማካሄድ እንደሚያዋጣው በደንብ ስለተረዳዉ ጦርነት ኣይገጥምም:: ለዚህም ነው የ አፍሪካን መሪዎችን ሰብስቦ ኤርትራ ላይ ያሳደመባት:: እንደኣሰቡትም እየሰራላቸው ነው:: ከአለፋት ሁለት ጦርነቶች ጥሩ ትምህርት ስለተማረ ያለ ህይወት እና ገንዘብ ጥፍት እንደሚያሸንፍ ያውቃል::

አራጋው

እሱ የመለስ ስሌት ሲሆን በትግራይ ያሉ ግን በጣም ጉዳዩን የሚፈልጉት ሰዎች አሉ:: አልፎ እልፎም ጫር ጫር ለማድረግ የሚሞክሩት እነሱ ናቸው:: በየጊዜው ተንኮስ ተንኮስ እንደሚያደርጉ ይሰማል:: በዚያኛው በኩል ደግሞ እንዲሁ ተንኳሽ ካለ ...
ኤደንም ወደ አዲስ አበባ የሄደው ጉዳዩ አንተ በጠቀስከው መንገድ እንዲያዝ ለማሳሰብ ነው:: በጣም እሚያሳዝነው ግን የዚህን ፎረም ጉዳይ አደራ ለፍቅረኛው ለበወንድሙ ሰጥቶ ቢሄድ ሰውየው ለይስሙላ አንድ ሁለት ቀን ውርውር ብሎ ጠፋ:: አይ የኤደን እድል!


ሽኩቻውን የሚፈልጉት በትግራይ በኩል ያሉት ቢሆኑም (ያቺ ያደርች ቂም ገና ትኩስ ነች)ካለ መለስ እርዳታ እንዴት ይሆናል? መቼም ሄደን ጦርነት ከጀመርን የግድ backup ያደርገናል የሚል ሃሳብ አድሮባቸው ይሆናል::
ቢወንድሙ ትልቅ ሸክም ተጥሎበት ቁናቁና እየተነፈሰ ሲንገዳገድ ከርሞ በመጨረሻ ተስፋ ቆርጦ የተሰጠውን ሃላፊነትጥሎ ጠፋ::
He's got a lot of explanation to do. There is going to be some demotion.

Previous Page


Return to News & Opinion

Who is online

Registered users: Bing [Bot], elias, Exabot [Bot], Google [Bot], Google Adsense [Bot], Google Feedfetcher, Gurezza, Halafi Mengedi, Macaanto, MatiT, rastaman4ever, Yakume, YEBANDAMERZE, Zack, ze_shewa